https://amh.sputniknews.africa/20260917/5278478.html
የምስራቅ አፍሪካ ኢኮኖሚ ማህበረሰብ የ2030 የንግድ ማዕቀፍ ዕቅድ እና የገበያ ሉዓላዊነት
የምስራቅ አፍሪካ ኢኮኖሚ ማህበረሰብ የ2030 የንግድ ማዕቀፍ ዕቅድ እና የገበያ ሉዓላዊነት
Sputnik አፍሪካ
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፕሮግራማችን፤ በምስራቅ አፍሪካ ማህበረሰብ (EAC) አባል ሀገራት መካከል የውስጥ ንግድን እስከ 2030 እ.ኤ.አ ወደ 50 በመቶ ለማሳደግ የተያዘውን ግብ፣ የታሪፍ ያልሆኑ መሰናክሎችን ማስወገድ፣ የሀገር ውስጥ... 17.09.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-09-17T18:30+0300
2026-09-17T18:30+0300
2026-09-17T18:30+0300
turning africa forward
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/11/5278092_0:0:1673:941_1920x0_80_0_0_99a5e10f103eeee2593c411f6850958e.png
የምስራቅ አፍሪካ ኢኮኖሚ ማህበረሰብ የ2030 የንግድ ማዕቀፍ ዕቅድ እና የገበያ ሉዓላዊነት
Sputnik አፍሪካ
''ለረጅም ጊዜ የተከተልነው የምጣኔ ሀብት ሞዴል በብዛት ምርቶችን ከውጭ በማስገባት ላይ ያተኮረ በመሆኑ የሀገር ውስጥ የማምረት አቅማችንን መገንባት አልቻልንም። ከነዚህ ችግሮች መካከል በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የሚታየው ከፍተኛ የስራ አጥነት ቁጥር የህዝቡን የመግዛት አቅም እጅግ ያደከመው መሆኑ ማሳያ የሚሆን ነው፤'' ሲሉ የምጣኔ ሀብት ምሁሩ ኬን ጊቺንጋ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፕሮግራማችን፤ በምስራቅ አፍሪካ ማህበረሰብ (EAC) አባል ሀገራት መካከል የውስጥ ንግድን እስከ 2030 እ.ኤ.አ ወደ 50 በመቶ ለማሳደግ የተያዘውን ግብ፣ የታሪፍ ያልሆኑ መሰናክሎችን ማስወገድ፣ የሀገር ውስጥ ገንዘቦችን በመጠቀም ንግድን የማካሄድ ስትራቴጂዎችን፣ እንዲሁም የቴክኖሎጂ እና የፋይናንስ ውህደትን ተግበራዊ በማድረግ የአፍሪካን የገበያ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራዊ መፍትሔዎችን ከምጣኔ ሀብት ምሁሩ ኬን ጊቺንጋ ጋር በጥልቀት ተወያይተናል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ፡
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፕሮግራማችን፤ በምስራቅ አፍሪካ ማህበረሰብ (EAC) አባል ሀገራት መካከል የውስጥ ንግድን እስከ 2030 እ.ኤ.አ ወደ 50 በመቶ ለማሳደግ የተያዘውን ግብ፣ የታሪፍ ያልሆኑ መሰናክሎችን ማስወገድ፣ የሀገር ውስጥ ገንዘቦችን በመጠቀም ንግድን የማካሄድ ስትራቴጂዎችን፣ እንዲሁም የቴክኖሎጂ እና የፋይናንስ ውህደትን ተግበራዊ በማድረግ የአፍሪካን የገበያ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራዊ መፍትሔዎችን ከምጣኔ ሀብት ምሁሩ ኬን ጊቺንጋ ጋር በጥልቀት ተወያይተናል።ሙሉ መረጃውን ለማግኘት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ፡ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ: Apple Podcasts – Deezer – Spotify – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/11/5278092_208:0:1463:941_1920x0_80_0_0_c4d6c547a1d0eb3b2e168086897c7f7d.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
аудио
የምስራቅ አፍሪካ ኢኮኖሚ ማህበረሰብ የ2030 የንግድ ማዕቀፍ ዕቅድ እና የገበያ ሉዓላዊነት
በርናባስ ተስፋዬ
የፖድካስት አቅራቢ እና ዘጋቢ
''ለረጅም ጊዜ የተከተልነው የምጣኔ ሀብት ሞዴል በብዛት ምርቶችን ከውጭ በማስገባት ላይ ያተኮረ በመሆኑ የሀገር ውስጥ የማምረት አቅማችንን መገንባት አልቻልንም። ከነዚህ ችግሮች መካከል በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የሚታየው ከፍተኛ የስራ አጥነት ቁጥር የህዝቡን የመግዛት አቅም እጅግ ያደከመው መሆኑ ማሳያ የሚሆን ነው፤'' ሲሉ የምጣኔ ሀብት ምሁሩ ኬን ጊቺንጋ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በዛሬው
የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፕሮግራማችን፤ በምስራቅ አፍሪካ ማህበረሰብ (EAC) አባል ሀገራት መካከል የውስጥ ንግድን እስከ 2030 እ.ኤ.አ ወደ 50 በመቶ ለማሳደግ የተያዘውን ግብ፣ የታሪፍ ያልሆኑ መሰናክሎችን ማስወገድ፣ የሀገር ውስጥ ገንዘቦችን በመጠቀም ንግድን የማካሄድ ስትራቴጂዎችን፣ እንዲሁም የቴክኖሎጂ እና የፋይናንስ ውህደትን ተግበራዊ በማድረግ የአፍሪካን የገበያ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራዊ መፍትሔዎችን
ከምጣኔ ሀብት ምሁሩ ኬን ጊቺንጋ ጋር በጥልቀት ተወያይተናል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት በ
እንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ፡
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ:
Apple Podcasts –
Deezer –
Spotify –
Afripods –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
CastBox