https://amh.sputniknews.africa/20260912/5241122.html
የኢትዮጵያ የዘመን ቀመር ጥበብ (አቡሻህር) እና የአፍሪካ የጊዜ ሉዓላዊነት
የኢትዮጵያ የዘመን ቀመር ጥበብ (አቡሻህር) እና የአፍሪካ የጊዜ ሉዓላዊነት
Sputnik አፍሪካ
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፕሮግራማችን፤ የአቡሻህርና የጥንተ ተፈጥሮ ስሌት፣ ቅኝ ግዛት በአፍሪካ የጊዜ መዋቅር ላይ ያደረሰውን ተፅዕኖ፣ የኢትዮጵያን የማይበገር የጊዜ ሉዓላዊነት፣ የቶጎን አህጉራዊ የቀን መቁጠሪያ እና የካርታ ማስተካከል... 12.09.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-09-12T16:16+0300
2026-09-12T16:16+0300
2026-09-14T16:16+0300
turning africa forward
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/0e/5240963_0:0:1673:941_1920x0_80_0_0_635be328eec8064a8c140b6956b861bf.png
የኢትዮጵያ የዘመን ቀመር ጥበብ (አቡሻህር) እና የአፍሪካ የጊዜ ሉዓላዊነት
Sputnik አፍሪካ
''አቡሻህርና ባህረ ሀሳብ ከዓለም መፈጠር ጀምሮ እስከ ዓለም ፍፃሜ ድረስ ዘመናትን የሚቆጥር እንከን የለሽ የጥበብ መዛግብት ናቸው። አበቅቴና መጥቅን መነሻ አድርገን የምንቀምረው ስሌት የሃይማኖታዊ ስርዓት ማስፈጸሚያ ብቻ ሳይሆን፣ የጥልቅ እውቀት ህያው ማሳያ ነው።'' ሲሉ የአራቱ ጉባኤያት መምህር፣ ሊቀ ጠበብት (መጋቤ ሐዲስ) አማረ ተፈረደው ለተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ተናግረዋል።
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፕሮግራማችን፤ የአቡሻህርና የጥንተ ተፈጥሮ ስሌት፣ ቅኝ ግዛት በአፍሪካ የጊዜ መዋቅር ላይ ያደረሰውን ተፅዕኖ፣ የኢትዮጵያን የማይበገር የጊዜ ሉዓላዊነት፣ የቶጎን አህጉራዊ የቀን መቁጠሪያ እና የካርታ ማስተካከል እንቅስቃሴ እንዲሁም ሀገር በቀል የቀመር ጥበቦችን ለአፍሪካ የዕውቀት ሽግግር ማዋል በሚቻልበት ስትራቴጂ ላይ ከሊቀ ጠበብት አማረ ተፈረደው ጋር በጥልቀት ተወያይተናል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ሙሉ ፕሮግራሙን ይከታተሉ ፡
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፕሮግራማችን፤ የአቡሻህርና የጥንተ ተፈጥሮ ስሌት፣ ቅኝ ግዛት በአፍሪካ የጊዜ መዋቅር ላይ ያደረሰውን ተፅዕኖ፣ የኢትዮጵያን የማይበገር የጊዜ ሉዓላዊነት፣ የቶጎን አህጉራዊ የቀን መቁጠሪያ እና የካርታ ማስተካከል እንቅስቃሴ እንዲሁም ሀገር በቀል የቀመር ጥበቦችን ለአፍሪካ የዕውቀት ሽግግር ማዋል በሚቻልበት ስትራቴጂ ላይ ከሊቀ ጠበብት አማረ ተፈረደው ጋር በጥልቀት ተወያይተናል።ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ሙሉ ፕሮግራሙን ይከታተሉ ፡ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ: Apple Podcasts – Deezer – Spotify – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/0e/5240963_208:0:1463:941_1920x0_80_0_0_99be77b76da915051b3256450855d437.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
аудио
የኢትዮጵያ የዘመን ቀመር ጥበብ (አቡሻህር) እና የአፍሪካ የጊዜ ሉዓላዊነት
16:16 12.09.2026 (የተሻሻለ: 16:16 14.09.2026) በርናባስ ተስፋዬ
የፖድካስት አቅራቢ እና ዘጋቢ
''አቡሻህርና ባህረ ሀሳብ ከዓለም መፈጠር ጀምሮ እስከ ዓለም ፍፃሜ ድረስ ዘመናትን የሚቆጥር እንከን የለሽ የጥበብ መዛግብት ናቸው። አበቅቴና መጥቅን መነሻ አድርገን የምንቀምረው ስሌት የሃይማኖታዊ ስርዓት ማስፈጸሚያ ብቻ ሳይሆን፣ የጥልቅ እውቀት ህያው ማሳያ ነው።'' ሲሉ የአራቱ ጉባኤያት መምህር፣ ሊቀ ጠበብት (መጋቤ ሐዲስ) አማረ ተፈረደው ለተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ተናግረዋል።
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፕሮግራማችን፤ የአቡሻህርና የጥንተ ተፈጥሮ ስሌት፣ ቅኝ ግዛት በአፍሪካ የጊዜ መዋቅር ላይ ያደረሰውን ተፅዕኖ፣ የኢትዮጵያን የማይበገር የጊዜ ሉዓላዊነት፣ የቶጎን አህጉራዊ የቀን መቁጠሪያ እና የካርታ ማስተካከል እንቅስቃሴ እንዲሁም ሀገር በቀል የቀመር ጥበቦችን ለአፍሪካ የዕውቀት ሽግግር ማዋል በሚቻልበት ስትራቴጂ ላይ ከሊቀ ጠበብት አማረ ተፈረደው ጋር በጥልቀት ተወያይተናል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ሙሉ ፕሮግራሙን ይከታተሉ ፡
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ:
Apple Podcasts –
Deezer –
Spotify –
Afripods –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
CastBox