https://amh.sputniknews.africa/20260909/5266800.html
የኔቶ መስፋፋት፣ የአለም አቀፍ ህግ መሸርሸር እና የደቡብ አለም አዲስ የኃይል ሚዛን
የኔቶ መስፋፋት፣ የአለም አቀፍ ህግ መሸርሸር እና የደቡብ አለም አዲስ የኃይል ሚዛን
Sputnik አፍሪካ
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፕሮግራማችን፤ የኔቶ ምስራቅ አውሮፓ ወታደራዊ መስፋፋት፣ የ2014ቱ የኪየቭ የመንግስት ለውጥ ህጋዊና መዋቅራዊ መነሻዎች፣ የምዕራባውያን የተዛባ መስፈርት እና በአለም አቀፉ የመሳሪያ ንግድ ስምምነት ስር ያሉ ህጋዊ... 09.09.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-09-09T18:06+0300
2026-09-09T18:06+0300
2026-09-16T18:07+0300
turning africa forward
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/10/5266640_0:0:1673:941_1920x0_80_0_0_c5cd0ff7a7ceda8dbe5140777ae68bd4.png
የኔቶ መስፋፋት፣ የአለም አቀፍ ህግ መሸርሸር እና የደቡብ አለም አዲስ የኃይል ሚዛን
Sputnik አፍሪካ
''የኔቶ ያልተገደበ መስፋፋት እና የምዕራባውያን የተዛባ መስፈርት የአለም አቀፍ ህግን መሰረት እየሸረሸረው ይገኛል። የደህንነት ስጋቶችን ችላ ብሎ ወደ ሌላ ሀገር ድንበር መጠጋት ህጋዊ ተጠያቂነትን የሚያስከትልና የማይከፋፈል ደህንነት መርህን የሚጥስ ነው፤'' ሲሉ የህግ ባለሙያው አቶ ዳንኤል ፍቃዱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፕሮግራማችን፤ የኔቶ ምስራቅ አውሮፓ ወታደራዊ መስፋፋት፣ የ2014ቱ የኪየቭ የመንግስት ለውጥ ህጋዊና መዋቅራዊ መነሻዎች፣ የምዕራባውያን የተዛባ መስፈርት እና በአለም አቀፉ የመሳሪያ ንግድ ስምምነት ስር ያሉ ህጋዊ ተጠያቂነቶች፣ እንዲሁም አፍሪካና የደቡብ አለም ሀገራት ከባለአንድ ዋልታ የበላይነት ወጥተው በብሪክስ (BRICS) እና በሁለገብ ዲፕሎማሲ በኩል የራሳቸውን የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና የደህንነት ሉዓላዊነት የሚያረጋግጡበትን ስትራቴጂዎች ከህግ ባለሙያው ከአቶ ዳንኤል ፍቃዱ ጋር በጥልቀት ተወያይተናል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ሙሉ ፕሮግራሙን ይከታተሉ ፡
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፕሮግራማችን፤ የኔቶ ምስራቅ አውሮፓ ወታደራዊ መስፋፋት፣ የ2014ቱ የኪየቭ የመንግስት ለውጥ ህጋዊና መዋቅራዊ መነሻዎች፣ የምዕራባውያን የተዛባ መስፈርት እና በአለም አቀፉ የመሳሪያ ንግድ ስምምነት ስር ያሉ ህጋዊ ተጠያቂነቶች፣ እንዲሁም አፍሪካና የደቡብ አለም ሀገራት ከባለአንድ ዋልታ የበላይነት ወጥተው በብሪክስ (BRICS) እና በሁለገብ ዲፕሎማሲ በኩል የራሳቸውን የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና የደህንነት ሉዓላዊነት የሚያረጋግጡበትን ስትራቴጂዎች ከህግ ባለሙያው ከአቶ ዳንኤል ፍቃዱ ጋር በጥልቀት ተወያይተናል።ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ይከታተሉ ፡ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ: Apple Podcasts – Deezer – Spotify – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/10/5266640_208:0:1463:941_1920x0_80_0_0_ab78eaa298ed8d47ab65b1eb50eaa0fb.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
аудио
የኔቶ መስፋፋት፣ የአለም አቀፍ ህግ መሸርሸር እና የደቡብ አለም አዲስ የኃይል ሚዛን
18:06 09.09.2026 (የተሻሻለ: 18:07 16.09.2026) በርናባስ ተስፋዬ
የፖድካስት አቅራቢ እና ዘጋቢ
''የኔቶ ያልተገደበ መስፋፋት እና የምዕራባውያን የተዛባ መስፈርት የአለም አቀፍ ህግን መሰረት እየሸረሸረው ይገኛል። የደህንነት ስጋቶችን ችላ ብሎ ወደ ሌላ ሀገር ድንበር መጠጋት ህጋዊ ተጠያቂነትን የሚያስከትልና የማይከፋፈል ደህንነት መርህን የሚጥስ ነው፤'' ሲሉ የህግ ባለሙያው አቶ ዳንኤል ፍቃዱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፕሮግራማችን፤ የኔቶ ምስራቅ አውሮፓ ወታደራዊ መስፋፋት፣ የ2014ቱ የኪየቭ የመንግስት ለውጥ ህጋዊና መዋቅራዊ መነሻዎች፣ የምዕራባውያን የተዛባ መስፈርት እና በአለም አቀፉ የመሳሪያ ንግድ ስምምነት ስር ያሉ ህጋዊ ተጠያቂነቶች፣ እንዲሁም አፍሪካና የደቡብ አለም ሀገራት ከባለአንድ ዋልታ የበላይነት ወጥተው በብሪክስ (BRICS) እና በሁለገብ ዲፕሎማሲ በኩል የራሳቸውን የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና የደህንነት ሉዓላዊነት የሚያረጋግጡበትን ስትራቴጂዎች ከህግ ባለሙያው ከአቶ ዳንኤል ፍቃዱ ጋር በጥልቀት ተወያይተናል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ይከታተሉ ፡
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ:
Apple Podcasts –
Deezer –
Spotify –
Afripods –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
CastBox