- Sputnik አፍሪካ, 1920
Turning Africa Forward
በአህጉሪቱ ስልታዊ መነቃቃት ላይ ግልጽ እይታን የሚሰጥ በስፑትኒክ አፍሪካ እየተዘጋጀ የሚቀርብ ፕሮግራም ። ከዜናዎች ባሻገር፣ አፍሪካ በዓለም አቀፍ ጂኦፖለቲካ ውስጥ ያላትን እየተለወጠ የመጣ ሚና በጥልቀት ይተነትናል፤ የወደፊቱን የዓለም ሥርዓት በመቅረጽ ረገድ ያለውን አቅጣጫ በሰፊው ይዳስሳል።

ጳጉሜን፣ የእንቁጣጣሽ ባህላዊ ሁነቶች እና የኢትዮጵያ ሀገር በቀል እውቀቶች ለአፍሪካ የዕውቀት ሽግግር

ጳጉሜን፣ የእንቁጣጣሽ ባህላዊ ሁነቶች እና የኢትዮጵያ ሀገር በቀል እውቀቶች ለአፍሪካ የዕውቀት ሽግግር
ሰብስክራይብ
''የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት መነሻው ሙሉ በሙሉ ተፈጥሮ ነው። የእንቁጣጣሽ በዓል የተፈጥሮን ማበብ፣ የይቅርታና የእርቅ ቀናትን እንዲሁም የቅርጫን መሰረታዊ የማህበራዊ ትስስር እሴት ይዞ ይመጣል። እነዚህን ሀገር በቀል እውቀቶቻችንን በወጉ ሰንደን ለአለም ማስተዋወቅና ለአህጉራዊ ትስስር ማዋል ይገባናል፤'' ሲሉ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም የፎክሎር ተመራማሪ ፍሬሕይወት ባዩ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በዛሬው ተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፕሮግራማችን፤ የጳጉሜን ቀናትና የእንቁጣጣሽ በዓል መንፈሳዊና ማህበራዊ ፍልስፍና፣ የአበባዮሽ ትውፊትና የልጆች ስነ-ልቦና ግንባታ፣ የቅርጫ ስርዓትና የጋራ አብሮነት እና የምግብ ሀብት እንዲሁም ሀገር በቀል እውቀቶችን መዝግቦ በመጠበቅ ለአፍሪካ የዕውቀትና የባህል ሽግግር ማዋል በሚቻልበት ስትራቴጂ ላይ ከፎክሎር ተመራማሪዋ ፍሬሕይወት ባዩ (ዶ/ር) ጋር በጥልቀት ተወያይተናል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ሙሉ ፕሮግራሙን ይከታተሉ ፡

ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ: Apple PodcastsDeezerSpotifyAfripodsPodcast AddictPocket CastsCastBox
አዳዲስ ዜናዎች
0