https://amh.sputniknews.africa/20260904/5141774.html
የዩሬዢያ የንግድ ኮሪደሮች፣ የፋይናንስ ሉዓላዊነት እና የአፍሪካ መዋቅራዊ የኢኮኖሚ ነፃነት
የዩሬዢያ የንግድ ኮሪደሮች፣ የፋይናንስ ሉዓላዊነት እና የአፍሪካ መዋቅራዊ የኢኮኖሚ ነፃነት
Sputnik አፍሪካ
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስት፤ በቭላዲቮስቶክ እየተካሄደ የሚገኘውን 11ኛውን የምስራቅ ኢኮኖሚክ ፎረም መነሻ በማድረግ፣ ሩሲያ ወደ እስያ-ፓሲፊክ የምታደርገውን የንግድ አቅጣጫ ለውጥ፣ የምዕራባውያንን SWIFT ለመተካት የታለመውን አዲሱን... 04.09.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-09-04T17:44+0300
2026-09-04T17:44+0300
2026-09-05T17:44+0300
turning africa forward
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/05/5141615_0:0:1673:941_1920x0_80_0_0_9a1ca3d04e8caf5955cd3095d420af77.png
የዩሬዢያ የንግድ ኮሪደሮች፣ የፋይናንስ ሉዓላዊነት እና የአፍሪካ መዋቅራዊ የኢኮኖሚ ነፃነት
Sputnik አፍሪካ
''የምስራቅ ኢኮኖሚክ ፎረም እና የዩሬዢያ አዳዲስ የንግድ ስምምነቶች ከአትላንቲክ ውጭ ያሉ የበለፀጉ የንግድ ኮሪደሮች እንዲፈጠሩ እያደረጉ ነው። አፍሪካ በBRICS+ እና በደቡብ-ደቡብ ትብብር ማዕቀፍ ውስጥ የምዕራባውያንን የፋይናንስ የበላይነት እና የዶላር ጥገኝነት ቀልብሳ የራሷን የፋይናንስና የንግድ ነፃነት እንድታረጋግጥ እና አዳዲስ ዕድሎችን እንድታገኝ የሚያስችላት ታሪካዊና ስትራቴጂካዊ ምዕራፍ ተከፍቷል'' ሲሉ የቢዝነስ እና ኢንቨስትመንት አማካሪው አቶ ከፈለኝ ኃይሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስት፤ በቭላዲቮስቶክ እየተካሄደ የሚገኘውን 11ኛውን የምስራቅ ኢኮኖሚክ ፎረም መነሻ በማድረግ፣ ሩሲያ ወደ እስያ-ፓሲፊክ የምታደርገውን የንግድ አቅጣጫ ለውጥ፣ የምዕራባውያንን SWIFT ለመተካት የታለመውን አዲሱን ‘የምስራቅ ፋይናንስ ማዕከል’ (Eastern Financial Centre)፣ የሲቪል ኑክሌር ኃይል ለአፍሪካ የኢንዱስትሪ እሴት ጭማሪ የሚያበረክተውን አስተዋፅኦ፣ እንዲሁም በፎረሙ ላይ የተንጸባረቁትን የፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን እና የኢንዶኔዥያው ፕሬዝደንት ፕራቦዎ ሱቢያንቶ ታሪካዊ መግለጫዎች ከቢዝነስ እና ኢንቨስትመንት አማካሪው አቶ ከፈለኝ ኃይሉ ጋር በጥልቀት ተወያይተናል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ሙሉ ፕሮግራሙን ይከታተሉ ፡
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስት፤ በቭላዲቮስቶክ እየተካሄደ የሚገኘውን 11ኛውን የምስራቅ ኢኮኖሚክ ፎረም መነሻ በማድረግ፣ ሩሲያ ወደ እስያ-ፓሲፊክ የምታደርገውን የንግድ አቅጣጫ ለውጥ፣ የምዕራባውያንን SWIFT ለመተካት የታለመውን አዲሱን ‘የምስራቅ ፋይናንስ ማዕከል’ (Eastern Financial Centre)፣ የሲቪል ኑክሌር ኃይል ለአፍሪካ የኢንዱስትሪ እሴት ጭማሪ የሚያበረክተውን አስተዋፅኦ፣ እንዲሁም በፎረሙ ላይ የተንጸባረቁትን የፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን እና የኢንዶኔዥያው ፕሬዝደንት ፕራቦዎ ሱቢያንቶ ታሪካዊ መግለጫዎች ከቢዝነስ እና ኢንቨስትመንት አማካሪው አቶ ከፈለኝ ኃይሉ ጋር በጥልቀት ተወያይተናል።ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ሙሉ ፕሮግራሙን ይከታተሉ ፡ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ: Apple Podcasts – Deezer – Spotify – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/05/5141615_208:0:1463:941_1920x0_80_0_0_604e2c618014c2e1932c058730cb1bd1.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
аудио
የዩሬዢያ የንግድ ኮሪደሮች፣ የፋይናንስ ሉዓላዊነት እና የአፍሪካ መዋቅራዊ የኢኮኖሚ ነፃነት
17:44 04.09.2026 (የተሻሻለ: 17:44 05.09.2026) በርናባስ ተስፋዬ
የፖድካስት አቅራቢ እና ዘጋቢ
''የምስራቅ ኢኮኖሚክ ፎረም እና የዩሬዢያ አዳዲስ የንግድ ስምምነቶች ከአትላንቲክ ውጭ ያሉ የበለፀጉ የንግድ ኮሪደሮች እንዲፈጠሩ እያደረጉ ነው። አፍሪካ በBRICS+ እና በደቡብ-ደቡብ ትብብር ማዕቀፍ ውስጥ የምዕራባውያንን የፋይናንስ የበላይነት እና የዶላር ጥገኝነት ቀልብሳ የራሷን የፋይናንስና የንግድ ነፃነት እንድታረጋግጥ እና አዳዲስ ዕድሎችን እንድታገኝ የሚያስችላት ታሪካዊና ስትራቴጂካዊ ምዕራፍ ተከፍቷል'' ሲሉ የቢዝነስ እና ኢንቨስትመንት አማካሪው አቶ ከፈለኝ ኃይሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስት፤ በቭላዲቮስቶክ እየተካሄደ የሚገኘውን 11ኛውን የምስራቅ ኢኮኖሚክ ፎረም መነሻ በማድረግ፣ ሩሲያ ወደ እስያ-ፓሲፊክ የምታደርገውን የንግድ አቅጣጫ ለውጥ፣ የምዕራባውያንን SWIFT ለመተካት የታለመውን አዲሱን ‘የምስራቅ ፋይናንስ ማዕከል’ (Eastern Financial Centre)፣ የሲቪል ኑክሌር ኃይል ለአፍሪካ የኢንዱስትሪ እሴት ጭማሪ የሚያበረክተውን አስተዋፅኦ፣ እንዲሁም በፎረሙ ላይ የተንጸባረቁትን የፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን እና የኢንዶኔዥያው ፕሬዝደንት ፕራቦዎ ሱቢያንቶ ታሪካዊ መግለጫዎች ከቢዝነስ እና ኢንቨስትመንት አማካሪው አቶ ከፈለኝ ኃይሉ ጋር በጥልቀት ተወያይተናል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ሙሉ ፕሮግራሙን ይከታተሉ ፡
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ:
Apple Podcasts –
Deezer –
Spotify –
Afripods –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
CastBox