- Sputnik አፍሪካ, 1920
Turning Africa Forward
በአህጉሪቱ ስልታዊ መነቃቃት ላይ ግልጽ እይታን የሚሰጥ በስፑትኒክ አፍሪካ እየተዘጋጀ የሚቀርብ ፕሮግራም ። ከዜናዎች ባሻገር፣ አፍሪካ በዓለም አቀፍ ጂኦፖለቲካ ውስጥ ያላትን እየተለወጠ የመጣ ሚና በጥልቀት ይተነትናል፤ የወደፊቱን የዓለም ሥርዓት በመቅረጽ ረገድ ያለውን አቅጣጫ በሰፊው ይዳስሳል።

ቢሮክራሲን የተካው ቴክኖሎጂ፡ የኢትዮጵያ የመሶብ አገልግሎት አህጉራዊ ተስፋ

ቢሮክራሲን የተካው ቴክኖሎጂ፡ የኢትዮጵያ የመሶብ አገልግሎት አህጉራዊ ተስፋ
ሰብስክራይብ
''የመሶብ ሚና በቴክኖሎጂ የተደገፈ አገልግሎት መስጠት ብቻ አይደለም፤ በመንግስትና በህዝብ መካከል ተሰብሮ የነበረውን አመኔታ መጠገንና የዜጎችን ሰብአዊ ክብር ማስጠበቅም ነው። ይህ ደግሞ በራስ አቅም በመቆም የውጭ ጥገኝነትን የሚያስቀር ሀገር በቀል ለውጥ ነው፤'' ሲሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የመሶብ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዮናስ አለማየሁ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፕሮግራማችን፤ የመሶብ አገልግሎት የ3 አመት ስትራቴጂካዊ ፍኖተ ካርታ፣ ከ110 በላይ ማዕከላትንና በተንቀሳቃሽ አውቶቡሶችን የሚሰጡ አገልግሎቶችን የማስፋፋት እቅድ፣ የመረጃ ቋቶችን በAPI የማቀናጀትና የሳይበር ደህንነት ጥበቃ፣ እንዲሁም የውጭ ሲስተሞች የበላይነትን በመስበር የዲጂታል ሉዓላዊነትን የማረጋገጥና የአህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠናን የማጠናከር ስትራቴጂዎችን በተመለከተ ከድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ከአቶ ዮናስ አለማየሁ ጋር በጥልቀት ተወያይተናል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ሙሉ ፕሮግራሙን ይከታተሉ ፡

ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ: Apple PodcastsDeezerSpotifyAfripodsPodcast AddictPocket CastsCastBox
አዳዲስ ዜናዎች
0