https://amh.sputniknews.africa/20260829/5068870.html
የምዕራባውያን ኢኮኖሚ የተገነባው ከአፍሪካ በተወሰደው ባርነት ላይ ነው – ኢትዮጵያዊ የታሪክ ተመራማሪ
የምዕራባውያን ኢኮኖሚ የተገነባው ከአፍሪካ በተወሰደው ባርነት ላይ ነው – ኢትዮጵያዊ የታሪክ ተመራማሪ
Sputnik አፍሪካ
የምዕራባውያን ኢኮኖሚ የተገነባው ከአፍሪካ በተወሰደው ባርነት ላይ ነው – ኢትዮጵያዊ የታሪክ ተመራማሪ አፍሪካ በርካታ የተፈጥሮ ኃብት እያላት እንዳትበልጽግ ያደረጋት አንዱ ምክንያት በባርነት ዘመን ያጣችው ወጣትና የሥራ ኃይል መሆኑን የታሪክ ተመራማሪው... 29.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-29T08:01+0300
2026-08-29T08:01+0300
2026-08-29T08:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/1d/5068946_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_cd0a795ef7e87004ba449c45fc30f0c9.jpg
የምዕራባውያን ኢኮኖሚ የተገነባው ከአፍሪካ በተወሰደው ባርነት ላይ ነው – ኢትዮጵያዊ የታሪክ ተመራማሪ አፍሪካ በርካታ የተፈጥሮ ኃብት እያላት እንዳትበልጽግ ያደረጋት አንዱ ምክንያት በባርነት ዘመን ያጣችው ወጣትና የሥራ ኃይል መሆኑን የታሪክ ተመራማሪው አህመድ ዘካሪያ ተናገሩ፡፡ አህመድ ዘካሪያ፣ “በተለይም ሦስቱ ማዕዘናት ባርነት፦ ጥጥ፣ ስኳር እና ኢንዱስትሪ አሜሪካን እና በአጠቃላይ አውሮፓን፣ በተለይም ብሪታንያን ያበለፀጉት እነዚህ ሦስት ምክንያቶች ናቸው። ስለዚህ አፍሪካ ለምዕራባውያን ኢኮኖሚ ዕድገት ትልቅ አስተዋጽኦ አድርጋለች፡፡” ብለዋል። ከስፑትኒክ አፍሪካ ዘ ራይዚንግ ሳውዝ ፖድካስት ጋር ቆይታ ያደረጉት ተመራማሪው፣ ቅርጹን ቀይሮ ስለመጣው ቅኝ ግዛት የሰጡትን ማብራሪያ ቪዲዮው ላይ ይመልከቱ፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የምዕራባውያን ኢኮኖሚ የተገነባው ከአፍሪካ በተወሰደው ባርነት ላይ ነው – ኢትዮጵያዊ የታሪክ ተመራማሪ
Sputnik አፍሪካ
የምዕራባውያን ኢኮኖሚ የተገነባው ከአፍሪካ በተወሰደው ባርነት ላይ ነው – ኢትዮጵያዊ የታሪክ ተመራማሪ
2026-08-29T08:01+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/1d/5068946_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_d1287f46b19318b339fb8cc2e1e8238b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የምዕራባውያን ኢኮኖሚ የተገነባው ከአፍሪካ በተወሰደው ባርነት ላይ ነው – ኢትዮጵያዊ የታሪክ ተመራማሪ
08:01 29.08.2026 (የተሻሻለ: 08:24 29.08.2026) የምዕራባውያን ኢኮኖሚ የተገነባው ከአፍሪካ በተወሰደው ባርነት ላይ ነው – ኢትዮጵያዊ የታሪክ ተመራማሪ
አፍሪካ በርካታ የተፈጥሮ ኃብት እያላት እንዳትበልጽግ ያደረጋት አንዱ ምክንያት በባርነት ዘመን ያጣችው ወጣትና የሥራ ኃይል መሆኑን የታሪክ ተመራማሪው አህመድ ዘካሪያ ተናገሩ፡፡
አህመድ ዘካሪያ፣ “በተለይም ሦስቱ ማዕዘናት ባርነት፦ ጥጥ፣ ስኳር እና ኢንዱስትሪ አሜሪካን እና በአጠቃላይ አውሮፓን፣ በተለይም ብሪታንያን ያበለፀጉት እነዚህ ሦስት ምክንያቶች ናቸው። ስለዚህ አፍሪካ ለምዕራባውያን ኢኮኖሚ ዕድገት ትልቅ አስተዋጽኦ አድርጋለች፡፡” ብለዋል።
ከስፑትኒክ አፍሪካ ዘ ራይዚንግ ሳውዝ ፖድካስት ጋር ቆይታ ያደረጉት ተመራማሪው፣ ቅርጹን ቀይሮ ስለመጣው ቅኝ ግዛት የሰጡትን ማብራሪያ ቪዲዮው ላይ ይመልከቱ፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X