የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና የላቀ ዓላማን እውን ለማድረግ የቀረጥ እንቅፋቶችን በማስወገድ አኅጉራዊ ገበያ መፍጠር ይገባል - ኢትዮጵያዊ ባለሙያ

ሰብስክራይብ

የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና የላቀ ዓላማን እውን ለማድረግ የቀረጥ እንቅፋቶችን በማስወገድ አኅጉራዊ ገበያ መፍጠር ይገባል - ኢትዮጵያዊ ባለሙያ

የንግድ ውህደት በአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና አማካኝነት በሕጋዊ ማዕቀፎች ሊመሠረት ቢችልም የሎጂስቲክስ ውህደት ግን መሠረታዊ መሠረተ ልማቶችና ተቋማት መሟላት እጅግ ይፈልጋል ሲሉ የሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ የምግብና እሴት ሰንሰለት ትምህርት ክፍል ኃላፊ ዶ/ር መሳይ አየለ ኮንቲኔንታል ድሪፍት ፖድካስት ላይ ተናግረዋል።

"አኅጉራዊ ገበያን በሕጋዊ መንገድ መመሥረት ትልቅ እርምጃ ቢሆንም፣ አፍሪካ ግን በተበጣጠሱ ትራንስፖርት ሁኔታ፣ በድንበር ላይ ባሉ የአሰራር ችግሮች፣ እጅግ በተደጋገሙ የሰነድ መስፈርቶች እንዲሁም በሎጂስቲክስ አገልግሎት ክፍተቶች እየተፈተነች ትገኛለች" በማልት አብራርተዋል።

ባለሙያው ያነሷቸውን ተጨማሪ ሐሳቦች ለማግኘት ቪዲዮውን ይመልከቱ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0