የአፍሪካን የእርስ በርስ ንግድ ለማሳደግ አኅጉር አቋራጭ መንገዶችን መገንባት ያስፍልጋል - ኬንያዊ ባለሙያ

ሰብስክራይብ

የአፍሪካን የእርስ በርስ ንግድ ለማሳደግ አኅጉር አቋራጭ መንገዶችን መገንባት ያስፍልጋል - ኬንያዊ ባለሙያ

የእያንዳንዱ አፍሪካ ሀገር ዋና መንገድ የአኅጉሪቱን ሀብት በዝብዞ ወደ ውጭ ለማጓጓዝ በተዘረጋ የቅኝ ገዚዎች መስመር ወደ ወደብ የሚያመራ እንደሆነ ከተርኒግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስት ካር ቆይታ ያድረጉት የኬንያ ንግድ ምክር ቤት ሊቀመንበር ፓትሪክ ኦባዝ ተናገረዋል፡፡

“ስለዚህ ከአፍሪካ ሳንወጣ እርስ በርስ ንግድ ለማድረግ የሚያስችለንን የመንገድ እና የባቡር መስመር መዋቅር መገንባት አለብን" ብለዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0