የደቡቡ ዓለም ሀገራት የራሳቸውን ችግሮች በሚፈቱ የሰው ሠራሽ አስተውሎት ምርምሮች ላይ ትኩረት ማድረግ አለባቸው - ባለሙያ

ሰብስክራይብ

የደቡቡ ዓለም ሀገራት የራሳቸውን ችግሮች በሚፈቱ የሰው ሠራሽ አስተውሎት ምርምሮች ላይ ትኩረት ማድረግ አለባቸው - ባለሙያ

"ለእኛ ለምግብ ዋስትና፣ ለአደጋ አስተዳደር፣ ለፋይናንሻል አካታችነት የሚሆን ሰው ሠራሽ አስተውሎትን ማካተት ይበልጥ ያስፈልገናል" ሲሉ የሰው ሠራሽ አስተውሎት አስተዳደር አማካሪው ቱሁ ኑግራሃ ዴዋንቶ ከተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ጋር ባደረጉት ቆይታ ተናግረዋል።

ባለሙያው የደቡብ ዓለም ሀገራት በዘርፉ ማድረግ አለባቸው ያሉትን ለመስማት ቪዲዮውን ይከታተሉ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0