https://amh.sputniknews.africa/20260811/4899171.html
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ጉባኤዎችን ለማከናወን የሚያስችል አቅም እየገነባች ነው - የዘርፉ ባለሙያ
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ጉባኤዎችን ለማከናወን የሚያስችል አቅም እየገነባች ነው - የዘርፉ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ጉባኤዎችን ለማከናወን የሚያስችል አቅም እየገነባች ነው - የዘርፉ ባለሙያ የኢትዮጵያ መንግሥት ዓለም አቀፍ ጉባኤዎችን ለማስተናገድ የሚያስችሉ መሠረተ ልማቶች ላይ መዋዕለ ነዋይ ፈሰስ እያደረገ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ሁነትና አውደ... 11.08.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-08-11T08:32+0300
2026-08-11T08:32+0300
2026-08-11T10:21+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/0b/4899241_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_07955d24c6c77d0160ad293305ebf525.jpg
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ጉባኤዎችን ለማከናወን የሚያስችል አቅም እየገነባች ነው - የዘርፉ ባለሙያ የኢትዮጵያ መንግሥት ዓለም አቀፍ ጉባኤዎችን ለማስተናገድ የሚያስችሉ መሠረተ ልማቶች ላይ መዋዕለ ነዋይ ፈሰስ እያደረገ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ሁነትና አውደ ርዕይ አዘጋጆች ማኅበር ፕሬዝዳንትና የፍሎውለስ ሁነት መሥራችና ሥራ አስኪያጅ ዮአዳን ጥላሁን ከኮንቲኔንታል ድሪፍት ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ አንስተዋል። "መንግሥት መሪነቱን እየወሰደና ድርድር በማድረግ ታላላቅ ሁነቶች ወደ ሀገራችን እንዲመጡ እየሠራ ይገኛል...የኮፕ32 ጉባኤ ወደ ኢትዮጵያ ለምን እንደሚመጣ ብንመለከት፤ ዋነኛው ምክንያት በአረንጓዴ አሻራ ዙሪያ የተከናወኑ ሥራዎችና የተደረጉ ኢንቨስትመንቶች ናቸው" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ጉባኤዎችን ለማከናወን የሚያስችል አቅም እየገነባች ነው - የፍሎውለስ ሁነት መስራች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ጉባኤዎችን ለማከናወን የሚያስችል አቅም እየገነባች ነው - የፍሎውለስ ሁነት መስራች
2026-08-11T08:32+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/08/0b/4899241_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_b52db55c1aec49ae562452101097e1f5.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ጉባኤዎችን ለማከናወን የሚያስችል አቅም እየገነባች ነው - የዘርፉ ባለሙያ
08:32 11.08.2026 (የተሻሻለ: 10:21 11.08.2026) ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ጉባኤዎችን ለማከናወን የሚያስችል አቅም እየገነባች ነው - የዘርፉ ባለሙያ የኢትዮጵያ መንግሥት ዓለም አቀፍ ጉባኤዎችን ለማስተናገድ የሚያስችሉ መሠረተ ልማቶች ላይ መዋዕለ ነዋይ ፈሰስ እያደረገ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ሁነትና አውደ ርዕይ አዘጋጆች ማኅበር ፕሬዝዳንትና የፍሎውለስ ሁነት መሥራችና ሥራ አስኪያጅ ዮአዳን ጥላሁን
ከኮንቲኔንታል ድሪፍት ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ አንስተዋል።
"መንግሥት መሪነቱን እየወሰደና ድርድር በማድረግ ታላላቅ ሁነቶች ወደ ሀገራችን እንዲመጡ እየሠራ ይገኛል...የኮፕ32 ጉባኤ ወደ ኢትዮጵያ ለምን እንደሚመጣ ብንመለከት፤ ዋነኛው ምክንያት በአረንጓዴ አሻራ ዙሪያ የተከናወኑ ሥራዎችና የተደረጉ ኢንቨስትመንቶች ናቸው" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X