https://amh.sputniknews.africa/20260711/4664364.html
የላቭሮቭ የአፍሪካ ጉብኝት እና የኢኮኖሚና የምግብ ሉዓላዊነትን የማረጋገጥ ስትራቴጂ
የላቭሮቭ የአፍሪካ ጉብኝት እና የኢኮኖሚና የምግብ ሉዓላዊነትን የማረጋገጥ ስትራቴጂ
Sputnik አፍሪካ
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስት የላቭሮቭን የአፍሪካ ጉዞ መነሻ በማድረግ አህጉሪቱ ከኢኮኖሚ ጥገኝነት ለመላቀቅ እያካሄደች ያለችውን "ሁለተኛውን የነጻነት ማዕበል" እና የሩሲያ-አፍሪካ ስልታዊ አጋርነትን ከዲፕሎማሲ ምሁሩ ጥላሁን ሊበን ጋር... 11.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-11T10:15+0300
2026-07-11T10:15+0300
2026-07-16T10:16+0300
turning africa forward
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/10/4664205_0:0:1673:941_1920x0_80_0_0_2537398782295bb1b7e4349c63dce71b.png
የላቭሮቭ የአፍሪካ ጉብኝት እና የኢኮኖሚና የምግብ ሉዓላዊነትን የማረጋገጥ ስትራቴጂ
Sputnik አፍሪካ
''የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ የአፍሪካ ጉዟቸውን በኢትዮጵያ ጀምረው በሳህል ቀጠና እና በሞዛምቢክ ማጠናቀቃቸው፤ ሞስኮ በባለብዙ ዋልታ የዓለም ሥርዓት ላይ የተመሰረተ እውነተኛና ፍትሃዊ አጋርነትን ለመገንባት የምታደርገውን ሰፊ ስትራቴጂ በግልጽ ያሳያል'' ሲሉ ዓለም አቀፍ ግንኙነት እና የዲፕሎማሲ ምሁሩ ጥላሁን ሊበን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስት፤ የላቭሮቭን የአፍሪካ ጉዞ መነሻ በማድረግ አህጉሪቱ ከኢኮኖሚ ጥገኝነት ለመላቀቅ እያካሄደች ያለችውን "ሁለተኛውን የነጻነት ማዕበል" እና የሩሲያ-አፍሪካ ስልታዊ አጋርነትን ከዲፕሎማሲ ምሁሩ ጥላሁን ሊበን ጋር ተወያይተናል። በክፍል ሁለት ደግሞ፣ አፍሪካ ከምዕራባውያን ማዳበሪያና የላብራቶሪ ዘሮች ጥገኝነት ወጥታ፣ በሀገር በቀል እውቀትና ሳይንሳዊ ምርምሮች ታግዛ የራሷን የምግብ ሉዓላዊነት እና የጂኦ-ፖለቲካ ጥንካሬ የምታረጋግጥበትን ወሳኝ ስልቶች ከግብርና ኤክስቴንሽን ተመራማሪው ፕሮፌሰር ዳንኤል ተመስገን ጋር በሰፊው ተወያይተናል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ሙሉ ፕሮግራሙን ይከታተሉ ፡
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስት የላቭሮቭን የአፍሪካ ጉዞ መነሻ በማድረግ አህጉሪቱ ከኢኮኖሚ ጥገኝነት ለመላቀቅ እያካሄደች ያለችውን "ሁለተኛውን የነጻነት ማዕበል" እና የሩሲያ-አፍሪካ ስልታዊ አጋርነትን ከዲፕሎማሲ ምሁሩ ጥላሁን ሊበን ጋር ተወያይተናል። በክፍል ሁለት ደግሞ፣ አፍሪካ ከምዕራባውያን ማዳበሪያና የላብራቶሪ ዘሮች ጥገኝነት ወጥታ፣ በሀገር በቀል እውቀትና ሳይንሳዊ ምርምሮች ታግዛ የራሷን የምግብ ሉዓላዊነት እና የጂኦ-ፖለቲካ ጥንካሬ የምታረጋግጥበትን ወሳኝ ስልቶች ከግብርና ኤክስቴንሽን ተመራማሪው ፕሮፌሰር ዳንኤል ተመስገን ጋር በሰፊው ተወያይተናል።ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ሙሉ ፕሮግራሙን ይከታተሉ ፡ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ: Apple Podcasts – Deezer – Spotify – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/10/4664205_208:0:1463:941_1920x0_80_0_0_5cb479eb026ecdc26aa2dd9c92485add.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
аудио
የላቭሮቭ የአፍሪካ ጉብኝት እና የኢኮኖሚና የምግብ ሉዓላዊነትን የማረጋገጥ ስትራቴጂ
10:15 11.07.2026 (የተሻሻለ: 10:16 16.07.2026) በርናባስ ተስፋዬ
የፖድካስት አቅራቢ እና ዘጋቢ
''የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ የአፍሪካ ጉዟቸውን በኢትዮጵያ ጀምረው በሳህል ቀጠና እና በሞዛምቢክ ማጠናቀቃቸው፤ ሞስኮ በባለብዙ ዋልታ የዓለም ሥርዓት ላይ የተመሰረተ እውነተኛና ፍትሃዊ አጋርነትን ለመገንባት የምታደርገውን ሰፊ ስትራቴጂ በግልጽ ያሳያል'' ሲሉ ዓለም አቀፍ ግንኙነት እና የዲፕሎማሲ ምሁሩ ጥላሁን ሊበን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስት የላቭሮቭን የአፍሪካ ጉዞ መነሻ በማድረግ አህጉሪቱ ከኢኮኖሚ ጥገኝነት ለመላቀቅ እያካሄደች ያለችውን "ሁለተኛውን የነጻነት ማዕበል" እና የሩሲያ-አፍሪካ ስልታዊ አጋርነትን ከዲፕሎማሲ ምሁሩ ጥላሁን ሊበን ጋር ተወያይተናል። በክፍል ሁለት ደግሞ፣ አፍሪካ ከምዕራባውያን ማዳበሪያና የላብራቶሪ ዘሮች ጥገኝነት ወጥታ፣ በሀገር በቀል እውቀትና ሳይንሳዊ ምርምሮች ታግዛ የራሷን የምግብ ሉዓላዊነት እና የጂኦ-ፖለቲካ ጥንካሬ የምታረጋግጥበትን ወሳኝ ስልቶች ከግብርና ኤክስቴንሽን ተመራማሪው ፕሮፌሰር ዳንኤል ተመስገን ጋር በሰፊው ተወያይተናል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ሙሉ ፕሮግራሙን ይከታተሉ ፡
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ:
Apple Podcasts –
Deezer –
Spotify –
Afripods –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
CastBox