https://amh.sputniknews.africa/20260708/4581314.html
የላቭሮቭ የአዲስ አበባ ጉብኝት እና የሩሲያ-አፍሪካ ስትራቴጂካዊ ትብብር
የላቭሮቭ የአዲስ አበባ ጉብኝት እና የሩሲያ-አፍሪካ ስትራቴጂካዊ ትብብር
Sputnik አፍሪካ
የዛሬው ተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስት፤ የላቭሮቭን የአዲስ አበባ ቆይታ መነሻ በማድረግ የሩሲያ አፍሪካ ስትራቴጂካዊ ግንኙነትን ከሰላምና ደህንነት ተመራማሪው ሙሉጌታ አየለ (ዶ/ር) ጋር በጥልቀት ተመልክተናል። በክፍል ሁለት ደግሞ፣ የሩሲያ ጦር... 08.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-08T18:28+0300
2026-07-08T18:28+0300
2026-07-08T18:29+0300
turning africa forward
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/08/4580483_0:0:1673:941_1920x0_80_0_0_c8d98775bd269de170127f5ef8588583.png
የላቭሮቭ የአዲስ አበባ ጉብኝት እና የሩሲያ-አፍሪካ ስትራቴጂካዊ ትብብር
Sputnik አፍሪካ
''የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የአፍሪካ ጉዟቸውን በአዲስ አበባ መጀመራቸው እና ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ጋር መወያየታቸው አዲስ አበባ ለመላው አህጉር የዲፕሎማሲ ቁልፍ ማዕከል መሆኗን የሚያሳይ ከመሆኑም ባለፈ፤ ሞስኮ በባለብዙ ዋልታ የዓለም ሥርዓት ላይ የተመሰረተ እውነተኛና ፍትሃዊ አጋርነትን ለመገንባት የምታደርገውን ሰፊ ስትራቴጂ በግልጽ ያሳያል።''ሲሉ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሰላምና ደህንነት መምህርና ተመራማሪ ሙሉጌታ አየለ (ዶ/ር)ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
የዛሬው ተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስት፤ የላቭሮቭን የአዲስ አበባ ቆይታ መነሻ በማድረግ የሩሲያ አፍሪካ ስትራቴጂካዊ ግንኙነትን ከሰላምና ደህንነት ተመራማሪው ሙሉጌታ አየለ ዶ/ር ጋር በጥልቀት ተመልክተናል። በክፍል ሁለት ደግሞ፣ የሩሲያ ጦር በዶንባስ ግንባር የምዕራባውያን መከላከያ ምሽግ የነበረችውን ስትራቴጂካዊቷን ኮስቲያንቲኒቭካ ከተማ ነጻ ማውጣቱን ተከትሎ ይህ ክስተት በሩሲያ ልዩ ወታደራዊ ኦፕሬሽን ያለውን ትርጉምም ከአፍሪካ አንጻር በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የዓለም አቀፍ ግንኙነትና ዲፕሎማሲ መምህር እንዳለ ንጉሴ ጋር ተወያይተውናል፡፡
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ይከታተሉ ፡
የዛሬው ተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስት፤ የላቭሮቭን የአዲስ አበባ ቆይታ መነሻ በማድረግ የሩሲያ አፍሪካ ስትራቴጂካዊ ግንኙነትን ከሰላምና ደህንነት ተመራማሪው ሙሉጌታ አየለ (ዶ/ር) ጋር በጥልቀት ተመልክተናል። በክፍል ሁለት ደግሞ፣ የሩሲያ ጦር በዶንባስ ግንባር የምዕራባውያን መከላከያ ምሽግ የነበረችውን ስትራቴጂካዊቷን ኮስቲያንቲኒቭካ ከተማ ነጻ ማውጣቱን ተከትሎ ይህ ክስተት በሩሲያ ልዩ ወታደራዊ ኦፕሬሽን ያለውን ትርጉምም ከአፍሪካ አንጻር በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የዓለም አቀፍ ግንኙነትና ዲፕሎማሲ መምህር እንዳለ ንጉሴ ጋር ተወያይተውናል፡፡ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ይከታተሉ ፡ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ: Apple Podcasts – Deezer – Spotify – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/08/4580483_208:0:1463:941_1920x0_80_0_0_d7809ca47c322b83d7cb64103e4a83ec.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
аудио
የላቭሮቭ የአዲስ አበባ ጉብኝት እና የሩሲያ-አፍሪካ ስትራቴጂካዊ ትብብር
18:28 08.07.2026 (የተሻሻለ: 18:29 08.07.2026) በርናባስ ተስፋዬ
የፖድካስት አቅራቢ እና ዘጋቢ
''የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የአፍሪካ ጉዟቸውን በአዲስ አበባ መጀመራቸው እና ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ጋር መወያየታቸው አዲስ አበባ ለመላው አህጉር የዲፕሎማሲ ቁልፍ ማዕከል መሆኗን የሚያሳይ ከመሆኑም ባለፈ፤ ሞስኮ በባለብዙ ዋልታ የዓለም ሥርዓት ላይ የተመሰረተ እውነተኛና ፍትሃዊ አጋርነትን ለመገንባት የምታደርገውን ሰፊ ስትራቴጂ በግልጽ ያሳያል።''ሲሉ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲየሰላምና ደህንነት መምህርና ተመራማሪ ሙሉጌታ አየለ (ዶ/ር)ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
የዛሬው ተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስት፤ የላቭሮቭን የአዲስ አበባ ቆይታ መነሻ በማድረግ የሩሲያ አፍሪካ ስትራቴጂካዊ ግንኙነትን ከሰላምና ደህንነት ተመራማሪው ሙሉጌታ አየለ (ዶ/ር) ጋር በጥልቀት ተመልክተናል። በክፍል ሁለት ደግሞ፣ የሩሲያ ጦር በዶንባስ ግንባር የምዕራባውያን መከላከያ ምሽግ የነበረችውን ስትራቴጂካዊቷን ኮስቲያንቲኒቭካ ከተማ ነጻ ማውጣቱን ተከትሎ ይህ ክስተት በሩሲያ ልዩ ወታደራዊ ኦፕሬሽን ያለውን ትርጉምም ከአፍሪካ አንጻር በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የዓለም አቀፍ ግንኙነትና ዲፕሎማሲ መምህር እንዳለ ንጉሴ ጋር ተወያይተውናል፡፡
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ይከታተሉ ፡
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ:
Apple Podcasts –
Deezer –
Spotify –
Afripods –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
CastBox