https://amh.sputniknews.africa/20260703/4725434.html
የሳህል ሀገራት ከአይሲሲ መውጣት እና የአፍሪካ የህግ ሉዓላዊነት
የሳህል ሀገራት ከአይሲሲ መውጣት እና የአፍሪካ የህግ ሉዓላዊነት
Sputnik አፍሪካ
በዛሬው የቱርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስት፤ የማሊ፣ ኒጄር እና ቡርኪናፋሶ ጥምረት ከአለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ለመውጣት የወሰኑትን ታሪካዊ እርምጃ መነሻ በማድረግ ከህግ ባለሙያው ዐምደገብርኤል አድማሱ ጋር ጋር በጥልቀት ተወያይተናል።... 03.07.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-07-03T15:54+0300
2026-07-03T15:54+0300
2026-07-22T17:03+0300
turning africa forward
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/16/4725275_0:0:1673:941_1920x0_80_0_0_d168d091010d23845aa2ce3a32c810b8.png
የሳህል ሀገራት ከአይሲሲ መውጣት እና የአፍሪካ የህግ ሉዓላዊነት
Sputnik አፍሪካ
''በምዕራባውያን ፈንድ ላይ ብቻ ተመስርቶ ሌሎችን ለማጥመድ የተቋቋመው የአይሲሲ (ICC) መዋቅር ወደፊት ይሻሻላል ተብሎ የሚጠበቅ አይደለም፤ በመሆኑም አፍሪካ በራሷ አቅም እና ቀጠናዊ ትስስር የፍትህ ስርዓቷን መገንባት አለባት'' ሲሉ የህግ ባለሙያው ዐምደገብርኤል አድማሱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በዛሬው የቱርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስት፤ የማሊ፣ ኒጄር እና ቡርኪናፋሶ ጥምረት ከአለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ለመውጣት የወሰኑትን ታሪካዊ እርምጃ መነሻ በማድረግ ከህግ ባለሙያው ዐምደገብርኤል አድማሱ ጋር ጋር በጥልቀት ተወያይተናል። አፍሪካውያን በተቋሙ መሻሻል ላይ ተስፋ በመቁረጥ ከምዕራባውያን የህግ ወጥመዶች ወጥተው፣ በገንዘብና በመዋቅር ራሱን የቻለ ቀጠናዊ የፍትህ ስርዓት ለመዘርጋት ስላላቸው አማራጭ የዲፕሎማሲ መንገዶች ተነጋግረናል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ሙሉ ፕሮግራሙን ይከታተሉ ፡
በዛሬው የቱርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስት፤ የማሊ፣ ኒጄር እና ቡርኪናፋሶ ጥምረት ከአለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ለመውጣት የወሰኑትን ታሪካዊ እርምጃ መነሻ በማድረግ ከህግ ባለሙያው ዐምደገብርኤል አድማሱ ጋር ጋር በጥልቀት ተወያይተናል። አፍሪካውያን በተቋሙ መሻሻል ላይ ተስፋ በመቁረጥ ከምዕራባውያን የህግ ወጥመዶች ወጥተው፣ በገንዘብና በመዋቅር ራሱን የቻለ ቀጠናዊ የፍትህ ስርዓት ለመዘርጋት ስላላቸው አማራጭ የዲፕሎማሲ መንገዶች ተነጋግረናል።ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ሙሉ ፕሮግራሙን ይከታተሉ ፡ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ: Apple Podcasts – Deezer – Spotify – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/16/4725275_208:0:1463:941_1920x0_80_0_0_efe87a8e9aa63d02bd907d76288fcd5b.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
аудио
የሳህል ሀገራት ከአይሲሲ መውጣት እና የአፍሪካ የህግ ሉዓላዊነት
15:54 03.07.2026 (የተሻሻለ: 17:03 22.07.2026) በርናባስ ተስፋዬ
የፖድካስት አቅራቢ እና ዘጋቢ
''በምዕራባውያን ፈንድ ላይ ብቻ ተመስርቶ ሌሎችን ለማጥመድ የተቋቋመው የአይሲሲ (ICC) መዋቅር ወደፊት ይሻሻላል ተብሎ የሚጠበቅ አይደለም፤ በመሆኑም አፍሪካ በራሷ አቅም እና ቀጠናዊ ትስስር የፍትህ ስርዓቷን መገንባት አለባት'' ሲሉ የህግ ባለሙያው ዐምደገብርኤል አድማሱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በዛሬው የቱርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስት፤ የማሊ፣ ኒጄር እና ቡርኪናፋሶ ጥምረት ከአለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ለመውጣት የወሰኑትን ታሪካዊ እርምጃ መነሻ በማድረግ ከህግ ባለሙያው ዐምደገብርኤል አድማሱ ጋር ጋር በጥልቀት ተወያይተናል። አፍሪካውያን በተቋሙ መሻሻል ላይ ተስፋ በመቁረጥ ከምዕራባውያን የህግ ወጥመዶች ወጥተው፣ በገንዘብና በመዋቅር ራሱን የቻለ ቀጠናዊ የፍትህ ስርዓት ለመዘርጋት ስላላቸው አማራጭ የዲፕሎማሲ መንገዶች ተነጋግረናል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ሙሉ ፕሮግራሙን ይከታተሉ ፡
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ:
Apple Podcasts –
Deezer –
Spotify –
Afripods –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
CastBox