https://amh.sputniknews.africa/20260615/4333396.html
የአቪዬሽን ስትራቴጂካዊ አጋርነት እና የአፍሪካውያን የተቀላጠፈ እንቅስቃሴ
የአቪዬሽን ስትራቴጂካዊ አጋርነት እና የአፍሪካውያን የተቀላጠፈ እንቅስቃሴ
Sputnik አፍሪካ
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስታችን በቀዳሚነት የአቪዬሽን ትስስርን በተመለከተ የኢትሃድ አየር መንገድ ወደ አፍሪካ የሚያደርገው መስፋፋት እና የደቡብ ለደቡብ የንግድ ትስስርን ማሳደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከአቪዬሽን ዘርፍ ስትራቴጂስት እና... 15.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-15T18:50+0300
2026-06-15T18:50+0300
2026-06-15T18:50+0300
turning africa forward
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/0f/4332762_0:0:1673:941_1920x0_80_0_0_5f87c8e0bb7ef2dcba04016c92153cce.png
የአቪዬሽን ስትራቴጂካዊ አጋርነት እና የአፍሪካውያን የተቀላጠፈ እንቅስቃሴ
Sputnik አፍሪካ
''አሁን ላይ የባህረ ሰላጤው አየር መንገዶች ወደ አህጉራችን የሚያደርጉት መስፋፋት ለአፍሪካ አየር መንገዶች ስጋት ሳይሆን፣ አህጉራዊ ትስስራችንን የሚያጠናክር እና ከዓለም አቀፉ የኢኮኖሚ ምሰሶዎች ጋር በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመሰረተ አዲስ የትብብር ኮሪደር የሚከፍት ትልቅ ዕድል ነው። ዋናው ቁምነገር ብሔራዊ አየር መንገዶቻችን ይህንን አጋጣሚ በመጠቀም የራሳቸውን የንግድ አቅምና መዋቅር በማሳደግ፣ የጋራ የአፍሪካ ነፃ የአየር ትራንስፖርት ገበያን በተግባር ለማገዝ ስልታዊ በሆነ መንገድ እንዴት መተባበር እንዳለባቸው ማወቃቸው ላይ ነው'' ሲሉ የአቪዬሽን ዘርፍ ስትራቴጂስት እና አማካሪ ሾን ሜንዲዝ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስታችን በቀዳሚነት የአቪዬሽን ትስስርን በተመለከተ የኢትሃድ አየር መንገድ ወደ አፍሪካ የሚያደርገው መስፋፋት እና የደቡብ ለደቡብ የንግድ ትስስርን ማሳደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከአቪዬሽን ዘርፍ ስትራቴጂስት እና አማካሪ ሾን ሜንዲዝ ጋር እንወያያለን። የዲጂታል ጉዞ ፈቃድ (ETA) የአፍሪካውያንን ነፃ እንቅስቃሴ ማቀላጠፍ እና የኢኮኖሚ ህዳሴን ስለማምጣት ከቱሪዝም መዳረሻዎች አማካሪ አንቶኒ ኦቺዬንግ ጋር በጥልቀት እንነጋገራለን።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ይከታተሉ ፦
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስታችን በቀዳሚነት የአቪዬሽን ትስስርን በተመለከተ የኢትሃድ አየር መንገድ ወደ አፍሪካ የሚያደርገው መስፋፋት እና የደቡብ ለደቡብ የንግድ ትስስርን ማሳደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከአቪዬሽን ዘርፍ ስትራቴጂስት እና አማካሪ ሾን ሜንዲዝ ጋር እንወያያለን። የዲጂታል ጉዞ ፈቃድ (ETA) የአፍሪካውያንን ነፃ እንቅስቃሴ ማቀላጠፍ እና የኢኮኖሚ ህዳሴን ስለማምጣት ከቱሪዝም መዳረሻዎች አማካሪ አንቶኒ ኦቺዬንግ ጋር በጥልቀት እንነጋገራለን።ሙሉ መረጃውን ለማግኘት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ይከታተሉ ፦ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ: Apple Podcasts – Deezer – Spotify – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/0f/4332762_208:0:1463:941_1920x0_80_0_0_5079dd31d2fa039b0da5448c3a4d920b.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
аудио
የአቪዬሽን ስትራቴጂካዊ አጋርነት እና የአፍሪካውያን የተቀላጠፈ እንቅስቃሴ
በርናባስ ተስፋዬ
የፖድካስት አቅራቢ እና ዘጋቢ
''አሁን ላይ የባህረ ሰላጤው አየር መንገዶች ወደ አህጉራችን የሚያደርጉት መስፋፋት ለአፍሪካ አየር መንገዶች ስጋት ሳይሆን፣ አህጉራዊ ትስስራችንን የሚያጠናክር እና ከዓለም አቀፉ የኢኮኖሚ ምሰሶዎች ጋር በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመሰረተ አዲስ የትብብር ኮሪደር የሚከፍት ትልቅ ዕድል ነው። ዋናው ቁምነገር ብሔራዊ አየር መንገዶቻችን ይህንን አጋጣሚ በመጠቀም የራሳቸውን የንግድ አቅምና መዋቅር በማሳደግ፣ የጋራ የአፍሪካ ነፃ የአየር ትራንስፖርት ገበያን በተግባር ለማገዝ ስልታዊ በሆነ መንገድ እንዴት መተባበር እንዳለባቸው ማወቃቸው ላይ ነው'' ሲሉ የአቪዬሽን ዘርፍ ስትራቴጂስት እና አማካሪ ሾን ሜንዲዝ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስታችን በቀዳሚነት የአቪዬሽን ትስስርን በተመለከተ የኢትሃድ አየር መንገድ ወደ አፍሪካ የሚያደርገው መስፋፋት እና የደቡብ ለደቡብ የንግድ ትስስርን ማሳደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከአቪዬሽን ዘርፍ ስትራቴጂስት እና አማካሪ ሾን ሜንዲዝ ጋር እንወያያለን። የዲጂታል ጉዞ ፈቃድ (ETA) የአፍሪካውያንን ነፃ እንቅስቃሴ ማቀላጠፍ እና የኢኮኖሚ ህዳሴን ስለማምጣት ከቱሪዝም መዳረሻዎች አማካሪ አንቶኒ ኦቺዬንግ ጋር በጥልቀት እንነጋገራለን።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት በ
እንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ይከታተሉ ፦
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ:
Apple Podcasts –
Deezer –
Spotify –
Afripods –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
CastBox