የነገዋ ኢትዮጵያ በዲጂታሉ ዓለም፦ የኢትዮጵያ ኮደሮች ስኬት

ሰብስክራይብ

የነገዋ ኢትዮጵያ በዲጂታሉ ዓለም፦ የኢትዮጵያ ኮደሮች ስኬት

የኢትዮ-ኮደርስ ተነሳሽነት ከ5 ሚሊዮን በላይ ተመዝጋቢዎችን እና ከ3 ሚሊዮን በላይ ስልጠናቸውን ያጠናቀቁ ሰልጣኞችን በመያዝ፣ ወደ ቀጣዩ የ7 ሚሊዮን ኮደሮች ግብ መሸጋገሩ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተበሥሯል

በልዩ ልዩ የፈጠራ፣ የሳይንስ እና የቴክኖሎጂ ዘርፎች የተካኑ ኢትዮጵያውያን ወጣቶችን የማፍራት ውጥን ለሀገሪቱ መጻኢ ዘመን ምን ዓይነት ዕድሎችን ይዞ ይመጣል? ቪዲዮውን ይመልከቱ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0