https://amh.sputniknews.africa/20260611/4298846.html
ሱማሊያ የ2025 ምርጡ የአፍሪካ ዳኛ ዑመር አርታን ወደ አሜሪካ እንዳይገባ በመከልከሉ ‘ማዘኗን’ ገለጸች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
ሱማሊያ የ2025 ምርጡ የአፍሪካ ዳኛ ዑመር አርታን ወደ አሜሪካ እንዳይገባ በመከልከሉ ‘ማዘኗን’ ገለጸች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
ሱማሊያ የ2025 ምርጡ የአፍሪካ ዳኛ ዑመር አርታን ወደ አሜሪካ እንዳይገባ በመከልከሉ ‘ማዘኗን’ ገለጸች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዲፕሎማሲያዊ መስመሮች በኩል ጥረቶች ቢደረጉም፤ የአሜሪካ ባለሥልጣናት ለውሳኔው ምንም ዓይነት ማብራሪያ ሳይሰጡ ግለሰቡ... 11.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-11T19:30+0300
2026-06-11T19:30+0300
2026-06-11T19:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/0b/4298693_0:422:775:858_1920x0_80_0_0_1b5116f7b54a00c51f2b740561bdf5bd.jpg
ሱማሊያ የ2025 ምርጡ የአፍሪካ ዳኛ ዑመር አርታን ወደ አሜሪካ እንዳይገባ በመከልከሉ ‘ማዘኗን’ ገለጸች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዲፕሎማሲያዊ መስመሮች በኩል ጥረቶች ቢደረጉም፤ የአሜሪካ ባለሥልጣናት ለውሳኔው ምንም ዓይነት ማብራሪያ ሳይሰጡ ግለሰቡ ወደ አገሪቱ እንዳይገባ ከልክለዋል። የሱማሊያ ዲፕሎማቶች ለጉዳዩ ምላሽ ለማግኘት ግፊት ማድረጋቸውን እንደሚቀጥሉ ቃል ገብተዋል። ቀደም ሲል የአሜሪካ ባለሥልጣናት አርታን ወደ አገሪቱ እንዳይገባ ያገዱት ምንም ዓይነት ምክንያት ሳይጠቅሱ ነበር። አዘጋጆቹ በርካታ የብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች አሜሪካ ሲደርሱ ጥብቅ የደህንነት ፍተሻ እንዲደረግባቸው በማድረጋቸው ምክንያት ትችት እየገጠማቸው ይገኛል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/0b/4298693_0:350:775:931_1920x0_80_0_0_f073c946cd8519cb32e87a203b459985.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሱማሊያ የ2025 ምርጡ የአፍሪካ ዳኛ ዑመር አርታን ወደ አሜሪካ እንዳይገባ በመከልከሉ ‘ማዘኗን’ ገለጸች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
19:30 11.06.2026 (የተሻሻለ: 19:34 11.06.2026) ሱማሊያ የ2025 ምርጡ የአፍሪካ ዳኛ ዑመር አርታን ወደ አሜሪካ እንዳይገባ በመከልከሉ ‘ማዘኗን’ ገለጸች - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
በዲፕሎማሲያዊ መስመሮች በኩል ጥረቶች ቢደረጉም፤ የአሜሪካ ባለሥልጣናት ለውሳኔው ምንም ዓይነት ማብራሪያ ሳይሰጡ ግለሰቡ ወደ አገሪቱ እንዳይገባ ከልክለዋል። የሱማሊያ ዲፕሎማቶች ለጉዳዩ ምላሽ ለማግኘት ግፊት ማድረጋቸውን እንደሚቀጥሉ ቃል ገብተዋል።
ቀደም ሲል የአሜሪካ ባለሥልጣናት አርታን ወደ አገሪቱ እንዳይገባ ያገዱት ምንም ዓይነት ምክንያት ሳይጠቅሱ ነበር። አዘጋጆቹ በርካታ የብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች አሜሪካ ሲደርሱ ጥብቅ የደህንነት ፍተሻ እንዲደረግባቸው በማድረጋቸው ምክንያት ትችት እየገጠማቸው ይገኛል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X