ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በኦስሎ ዳይመንድ ሊግ የ3000 ሜትር የሴቶች ውድድር አረንጓዴው ጎርፍን ዳግም አረጋገጡ

© telegram sputnik_ethiopiaኢትዮጵያውያን አትሌቶች በኦስሎ ዳይመንድ ሊግ የ3000 ሜትር የሴቶች ውድድር አረንጓዴው ጎርፍን ዳግም አረጋገጡ
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በኦስሎ ዳይመንድ ሊግ የ3000 ሜትር የሴቶች ውድድር አረንጓዴው ጎርፍን ዳግም አረጋገጡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 11.06.2026
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በኦስሎ ዳይመንድ ሊግ የ3000 ሜትር የሴቶች ውድድር አረንጓዴው ጎርፍን ዳግም አረጋገጡ

አትሌቶቹ ውድድሩን ከአንደኛ እስከ አራተኛ ያለውን ደረጃ በመያዝ በበላይነት አጠናቀዋል።

ፍረወይኒ ኃይሉ 8:24.22 የዓመቱን ፈጣን ሰዓት በማስመዝገብ በአንደኝነት አሸንፋለች።

ልቅና አምባው 8:25.15 በሆነ ሰዓት ሁለተኛ ደረጃን ይዛለች፡፡

ሰናይት ጌታቸው በ8:25.85 ሦሰተኛ ሆና ጨርሳለች፡፡

4⃣ ሐዊ አበራ በ8:27.18 የየግል ምርጥ ሰዓታቸውን በማሻሻል አራተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቃለች።

‍ በወንዶች 5000 ሜትር አትሌት አዲሱ ይሁኔ 2:47.62 የዓመቱ ፈጣን ሠዓት አስመዝግቦ አሸናፊ ሆኗል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopiaኢትዮጵያውያን አትሌቶች በኦስሎ ዳይመንድ ሊግ የ3000 ሜትር የሴቶች ውድድር አረንጓዴው ጎርፍን ዳግም አረጋገጡ
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በኦስሎ ዳይመንድ ሊግ የ3000 ሜትር የሴቶች ውድድር አረንጓዴው ጎርፍን ዳግም አረጋገጡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 11.06.2026
አዳዲስ ዜናዎች
0