ሶማሊያዊውን ዳኛ ከዓለም ዋንጫ ማግለል ‘የዘረኝነት መገለጫ’ ነው - የብሩንዲ ጋዜጠኛ

ሰብስክራይብ

ሶማሊያዊውን ዳኛ ከዓለም ዋንጫ ማግለል ‘የዘረኝነት መገለጫ’ ነው - የብሩንዲ ጋዜጠኛ

የዓለም ዋንጫ ታዳሚዎች ደህንነት መጠበቅ ያለበት ቢሆንም፣ ለእሱም የራሱ ገደብ ሊኖረው ይገባል ሲሉ ኦማር ቴዎዶር ንቱንጋ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ጋዜጠኛው ይህንን ያሉት በፊፋ እና በካፍ ዕውቅና የተሰጠው ሶማሊያዊው ዓለም አቀፍ ዳኛ አብዱልቃድር አርታን ወደ አሜሪካ እንዳይገባ የተጣለበትን እገዳ በተመለከተ በሰጡት አስተያየት ነው።

በሶማሊያ እና በአሜሪካ መካከል ያሉ ችግሮች ቢኖሩም፤ ይህ “አንድን ዳኛ ለማግለል ሰበብ መሆን የለበትም” ሲሉ ጋዜጠኛው ጠቁመዋል።

አሜሪካ ባሳለፈችው በዚህ ውሳኔ ምክንያት ወደፊት አዳዲስ የዓለም ዋንጫ ውድድሮችን በማስተናገድ ረገድ የራሷ የሆነ መዘዝ ሊገጥማት እንደሚችል አስጠንቅቀዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0