https://amh.sputniknews.africa/20260605/4242489.html
ሀገር በቀል እውቀቶችን የመሰነድ ሂደት እየተጠናቀቀ እንደሆነ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ አስታወቀ
ሀገር በቀል እውቀቶችን የመሰነድ ሂደት እየተጠናቀቀ እንደሆነ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ሀገር በቀል እውቀቶችን የመሰነድ ሂደት እየተጠናቀቀ እንደሆነ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ አስታወቀ አካዳሚው በሀገሪቱ ከሚገኙ 48 ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር ሀገራዊ ዕወቀቶችን የመጠበቅ ሂደቱን እያስተባበረ እንደሚገኝ ገልጿል፡፡ የመሰነዱ ሥራ 90... 05.06.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-06-05T16:59+0300
2026-06-05T16:59+0300
2026-06-05T17:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/05/4242336_0:49:960:589_1920x0_80_0_0_114df32c7746076abe9628a328e0ab91.jpg
ሀገር በቀል እውቀቶችን የመሰነድ ሂደት እየተጠናቀቀ እንደሆነ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ አስታወቀ አካዳሚው በሀገሪቱ ከሚገኙ 48 ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር ሀገራዊ ዕወቀቶችን የመጠበቅ ሂደቱን እያስተባበረ እንደሚገኝ ገልጿል፡፡ የመሰነዱ ሥራ 90 በመቶ እንደተጠናቀቀ፤ "ሀገር በቀል ዕውቀት ሥርዓት ለኢትዮጵያ ዘላቂ ልማት" በሚል መርህ ሃሳብ በተካሄደ ውይይት ላይ ተጠቁሟል ሲል የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡ ቀሪው 10 በመቶ በሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ተመላክቷል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/06/05/4242336_55:0:906:638_1920x0_80_0_0_e426fc51226db91048364011b2500c4b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሀገር በቀል እውቀቶችን የመሰነድ ሂደት እየተጠናቀቀ እንደሆነ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ አስታወቀ
16:59 05.06.2026 (የተሻሻለ: 17:04 05.06.2026) ሀገር በቀል እውቀቶችን የመሰነድ ሂደት እየተጠናቀቀ እንደሆነ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ አስታወቀ
አካዳሚው በሀገሪቱ ከሚገኙ 48 ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በመተባበር ሀገራዊ ዕወቀቶችን የመጠበቅ ሂደቱን እያስተባበረ እንደሚገኝ ገልጿል፡፡
የመሰነዱ ሥራ 90 በመቶ እንደተጠናቀቀ፤ "ሀገር በቀል ዕውቀት ሥርዓት ለኢትዮጵያ ዘላቂ ልማት" በሚል መርህ ሃሳብ በተካሄደ ውይይት ላይ ተጠቁሟል ሲል የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡
ቀሪው 10 በመቶ በሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ተመላክቷል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X