ምክር ቤቱ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ልማት ባንክ የደረሠችውን የብድር ስምምነት አፀደቀ

© telegram sputnik_ethiopiaምክር ቤቱ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ልማት ባንክ የደረሠችውን የብድር ስምምነት አፀደቀ
ምክር ቤቱ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ልማት ባንክ የደረሠችውን የብድር ስምምነት አፀደቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.06.2026
ሰብስክራይብ

ምክር ቤቱ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ልማት ባንክ የደረሠችውን የብድር ስምምነት አፀደቀ

የኢትዮጵያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለአርብቶ አደሩ የምግብና የኑሮ ዘይቤ ማሻሻያ ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውለውን የ71 ሚሊዮን 940 ሺህ ዶላር የብድር ስምምነት፤ በ23ኛ መደበኛ ጉባኤው በሙሉ ድምፅ አጽድቋል።

ብድሩ ከወለድ ነጻና የአስር ዓመት ችሮታ ጊዜን ጨምሮ በ40 ዓመታት ጊዜ ውስጥ ተከፍሎ የሚጠናቀቅ ነው፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0