የብሪክስ ሀገራት ባለፉት 5 ዓመታት ከዓለም ብሔራዊ ምርት ዕድገት 50% የሚጠጋውን ድርሻ ይይዛሉ - ፑቲን

© telegram sputnik_ethiopiaየብሪክስ ሀገራት ባለፉት 5 ዓመታት ከዓለም ብሔራዊ ምርት ዕድገት 50% የሚጠጋውን ድርሻ ይይዛሉ - ፑቲን
የብሪክስ ሀገራት ባለፉት 5 ዓመታት ከዓለም ብሔራዊ ምርት ዕድገት 50% የሚጠጋውን ድርሻ ይይዛሉ - ፑቲን - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.06.2026
ሰብስክራይብ

የብሪክስ ሀገራት ባለፉት 5 ዓመታት ከዓለም ብሔራዊ ምርት ዕድገት 50% የሚጠጋውን ድርሻ ይይዛሉ - ፑቲን

የቡድን 7 ድርሻ 18% ብቻ እንደሆነ የሩሲያው መሪ ተናግረዋል።

ብሪክስ በዓለም ኢኮኖሚ ውስጥ መሪነቱ እየጨመረ እንደመጣ እና ማደጉን ይቀጥላል ሲሉም ፑቲን አክለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0