https://amh.sputniknews.africa/20260531/4189013.html
የገቢዎች ሚኒስቴር ባለፉት 10 ወራት በኤሌክትሮኒክስ የግብር ክፍያ ሥርዓት ከ281 ቢሊዮን ብር በላይ መሰብሰቡን አስታወቀ
የገቢዎች ሚኒስቴር ባለፉት 10 ወራት በኤሌክትሮኒክስ የግብር ክፍያ ሥርዓት ከ281 ቢሊዮን ብር በላይ መሰብሰቡን አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የገቢዎች ሚኒስቴር ባለፉት 10 ወራት በኤሌክትሮኒክስ የግብር ክፍያ ሥርዓት ከ281 ቢሊዮን ብር በላይ መሰብሰቡን አስታወቀ የኤሌክትሮኒክ-ክፍያ ሥርዓት ፈጣን፣ ወጪ ቆጣቢና ግብር ከፋዮች ካሉበት ቦታ ክፍያቸውን እንዲፈጽሙ የሚያስችል ነው ሲል ሚኒስቴሩ... 31.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-31T17:13+0300
2026-05-31T17:13+0300
2026-05-31T17:27+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/4189013.jpg?1780237670
የገቢዎች ሚኒስቴር ባለፉት 10 ወራት በኤሌክትሮኒክስ የግብር ክፍያ ሥርዓት ከ281 ቢሊዮን ብር በላይ መሰብሰቡን አስታወቀ የኤሌክትሮኒክ-ክፍያ ሥርዓት ፈጣን፣ ወጪ ቆጣቢና ግብር ከፋዮች ካሉበት ቦታ ክፍያቸውን እንዲፈጽሙ የሚያስችል ነው ሲል ሚኒስቴሩ ገልጿል። ሚኒስቴሩ የገቢ አሰባሰብ ሥርዓቱን ለማዘመንና ለግብር ከፋዮች ምቹ አሠራርን ለመፍጠር የተጀመረው የኤሌክትሮኒክስ ግብር አከፋፈል ከፍተኛ መሻሻል እያሳየ ነው ብሏል። የአዳዲስ የዲጂታል ታክስ እና ጉምሩክ አስተዳደር ሥርዓቶች ማስመረቂያ ሥነ-ሥርዓት ላይ ስለኤሌክትሮኒክስ የግብር ሥርዓት የቀረበ ገለጻ። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የገቢዎች ሚኒስቴር ባለፉት 10 ወራት በኤሌክትሮኒክስ የግብር ክፍያ ሥርዓት ከ281 ቢሊዮን ብር በላይ መሰብሰቡን አስታወቀ
17:13 31.05.2026 (የተሻሻለ: 17:27 31.05.2026) የገቢዎች ሚኒስቴር ባለፉት 10 ወራት በኤሌክትሮኒክስ የግብር ክፍያ ሥርዓት ከ281 ቢሊዮን ብር በላይ መሰብሰቡን አስታወቀ የኤሌክትሮኒክ-ክፍያ ሥርዓት ፈጣን፣ ወጪ ቆጣቢና ግብር ከፋዮች ካሉበት ቦታ ክፍያቸውን እንዲፈጽሙ የሚያስችል ነው ሲል ሚኒስቴሩ ገልጿል።
ሚኒስቴሩ የገቢ አሰባሰብ ሥርዓቱን ለማዘመንና ለግብር ከፋዮች ምቹ አሠራርን ለመፍጠር የተጀመረው የኤሌክትሮኒክስ ግብር አከፋፈል ከፍተኛ መሻሻል እያሳየ ነው ብሏል።
የአዳዲስ የዲጂታል ታክስ እና ጉምሩክ አስተዳደር ሥርዓቶች ማስመረቂያ ሥነ-ሥርዓት ላይ ስለኤሌክትሮኒክስ የግብር ሥርዓት የቀረበ ገለጻ። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X