https://amh.sputniknews.africa/20260531/4186926.html
የዓለም አቀፉ የኒውክሌር ኃይል ኤጀንሲ ተቆጣጣሪዎች ዩክሬን በዛፖሮዢያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ በድሮን ያደረሰችውን ጥቃት እንዲጎበኙ ፈቃድ አገኙ
የዓለም አቀፉ የኒውክሌር ኃይል ኤጀንሲ ተቆጣጣሪዎች ዩክሬን በዛፖሮዢያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ በድሮን ያደረሰችውን ጥቃት እንዲጎበኙ ፈቃድ አገኙ
Sputnik አፍሪካ
የዓለም አቀፉ የኒውክሌር ኃይል ኤጀንሲ ተቆጣጣሪዎች ዩክሬን በዛፖሮዢያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ በድሮን ያደረሰችውን ጥቃት እንዲጎበኙ ፈቃድ አገኙየጣቢያው የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ኢቭጌኒያ ያሺና ለስፑትኒክ በሰጡት አስተያየት፤ “የአይ.ኤ.ኢ.ኤ ሠራተኞች... 31.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-31T15:02+0300
2026-05-31T15:02+0300
2026-05-31T15:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/1f/4186773_0:61:1280:781_1920x0_80_0_0_009d346e03cf619c647852392dc36768.jpg
የዓለም አቀፉ የኒውክሌር ኃይል ኤጀንሲ ተቆጣጣሪዎች ዩክሬን በዛፖሮዢያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ በድሮን ያደረሰችውን ጥቃት እንዲጎበኙ ፈቃድ አገኙየጣቢያው የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ኢቭጌኒያ ያሺና ለስፑትኒክ በሰጡት አስተያየት፤ “የአይ.ኤ.ኢ.ኤ ሠራተኞች ስለ ድርጊቱ መረጃ ደርሷቸዋል። ደኅንነቱ አስተማማኝ መሆኑ ሲረጋገጥም ወዲያውኑ ወደ ቦታው እንዲገቡ ይደረጋል” ብለዋል።ዩክሬን ቅዳሜ ከሰዓት የኃይል ማመንጫውን የቱርቢና ኮሪደር ክፍል 6 ኢላማ አድርጋ በድሮን የፈጸመችውን ጥቃት ተከትሎ ፍንዳታ ተከስቷል። ሆኖም ጉዳት ወይም የከፋ ውድመት ባለመድረሱ የጣቢያው የሥራ እንቅስቃሴዎች ያለምንም መቆራረጥ የቀጠሉ ሲሆን የራዲየሽን መጠኑም መደበኛ ሁኔታ ላይ ጸንቷል። ሆኖም ድሮኑ የሕንጻው ግድግዳ ላይ ቀዳዳ ፈጥሯል። ድሮኑ ያጠቃው የተርባይን ክፍል ደግሞ ከኒውክሌር ማብለያው ጥቂት ርቀት ላይ ብቻ የሚገኝ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/1f/4186773_79:0:1202:842_1920x0_80_0_0_cec09a85e9ee3dba1c7f939c3131e648.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዓለም አቀፉ የኒውክሌር ኃይል ኤጀንሲ ተቆጣጣሪዎች ዩክሬን በዛፖሮዢያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ በድሮን ያደረሰችውን ጥቃት እንዲጎበኙ ፈቃድ አገኙ
15:02 31.05.2026 (የተሻሻለ: 15:04 31.05.2026) የዓለም አቀፉ የኒውክሌር ኃይል ኤጀንሲ ተቆጣጣሪዎች ዩክሬን በዛፖሮዢያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ በድሮን ያደረሰችውን ጥቃት እንዲጎበኙ ፈቃድ አገኙ
የጣቢያው የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ኢቭጌኒያ ያሺና ለስፑትኒክ በሰጡት አስተያየት፤ “የአይ.ኤ.ኢ.ኤ ሠራተኞች ስለ ድርጊቱ መረጃ ደርሷቸዋል። ደኅንነቱ አስተማማኝ መሆኑ ሲረጋገጥም ወዲያውኑ ወደ ቦታው እንዲገቡ ይደረጋል” ብለዋል።
ዩክሬን ቅዳሜ ከሰዓት የኃይል ማመንጫውን የቱርቢና ኮሪደር ክፍል 6 ኢላማ አድርጋ በድሮን የፈጸመችውን ጥቃት ተከትሎ ፍንዳታ ተከስቷል። ሆኖም ጉዳት ወይም የከፋ ውድመት ባለመድረሱ የጣቢያው የሥራ እንቅስቃሴዎች ያለምንም መቆራረጥ የቀጠሉ ሲሆን የራዲየሽን መጠኑም መደበኛ ሁኔታ ላይ ጸንቷል።
ሆኖም ድሮኑ የሕንጻው ግድግዳ ላይ ቀዳዳ ፈጥሯል። ድሮኑ ያጠቃው የተርባይን ክፍል ደግሞ ከኒውክሌር ማብለያው ጥቂት ርቀት ላይ ብቻ የሚገኝ ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X