https://amh.sputniknews.africa/20260531/4186488.html
የዚምባብዌ የትንባሆ ገበሬዎች ደኖችን ለመታደግ የማገዶ እንጨትን በፀሐይ ማድረቂያዎች እየተኩ ነው
የዚምባብዌ የትንባሆ ገበሬዎች ደኖችን ለመታደግ የማገዶ እንጨትን በፀሐይ ማድረቂያዎች እየተኩ ነው
Sputnik አፍሪካ
የዚምባብዌ የትንባሆ ገበሬዎች ደኖችን ለመታደግ የማገዶ እንጨትን በፀሐይ ማድረቂያዎች እየተኩ ነው የማታቤሌላንድ የትንባሆ ገበሬዎች ከባሕላዊው የትንባሆ ማድረቅ ሂደት ጋር ተያይዞ የሚከሰተውን የደን ጭፍጨፋ ለመግታት፤ በማገዶ እንጨት ወይም ከሰል ፋንታ... 31.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-31T14:09+0300
2026-05-31T14:09+0300
2026-05-31T14:39+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/1f/4186335_0:438:720:843_1920x0_80_0_0_6e2f6a8fe9c420cddce85db2460af2e1.jpg
የዚምባብዌ የትንባሆ ገበሬዎች ደኖችን ለመታደግ የማገዶ እንጨትን በፀሐይ ማድረቂያዎች እየተኩ ነው የማታቤሌላንድ የትንባሆ ገበሬዎች ከባሕላዊው የትንባሆ ማድረቅ ሂደት ጋር ተያይዞ የሚከሰተውን የደን ጭፍጨፋ ለመግታት፤ በማገዶ እንጨት ወይም ከሰል ፋንታ የፀሐይ ብርሃን ማድረቂያ ዘዴን ተግባራዊ እያደረጉ መሆናቸውን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል። ‘ማሩላ ባርን’ የተሰኘውና ግልጽ በሆነ የፕላስቲክ ቁስ የታጠረው የማድረቂያ ክፍል፤ ሙቀትን አምቆ በመያዝ ቅጠሎቹን ከዝናብ የሚከላከል ሲሆን እንጨት ማቃጠል ሳያስፈልግ ትንባሆው በተፈጥሯዊ አየር እንዲደርቅ ያስችላል። ይህ አሠራር በአሁኑ ወቅት 395 ገበሬዎች ተግባራዊ እያደረጉት ይገኛሉ። አንዳንድ ገበሬዎች የአየር ዝውውር እጥረት ችግር እንዳለበት ቢገልጹም፤ አሠራሩ የማምረቻ ወጪን የሚቀንስና የምርቱን ጥራት የሚያሻሽል መሆኑተጠቁሟል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የዚምባብዌ የትንባሆ ገበሬዎች ደኖችን ለመታደግ የማገዶ እንጨትን በፀሐይ ማድረቂያዎች እየተኩ ነው
Sputnik አፍሪካ
የዚምባብዌ የትንባሆ ገበሬዎች ደኖችን ለመታደግ የማገዶ እንጨትን በፀሐይ ማድረቂያዎች እየተኩ ነው
2026-05-31T14:09+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/1f/4186335_0:370:720:910_1920x0_80_0_0_789816224d2632a2bebb68a1beb5db9f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዚምባብዌ የትንባሆ ገበሬዎች ደኖችን ለመታደግ የማገዶ እንጨትን በፀሐይ ማድረቂያዎች እየተኩ ነው
14:09 31.05.2026 (የተሻሻለ: 14:39 31.05.2026) የዚምባብዌ የትንባሆ ገበሬዎች ደኖችን ለመታደግ የማገዶ እንጨትን በፀሐይ ማድረቂያዎች እየተኩ ነው የማታቤሌላንድ የትንባሆ ገበሬዎች ከባሕላዊው የትንባሆ ማድረቅ ሂደት ጋር ተያይዞ የሚከሰተውን የደን ጭፍጨፋ ለመግታት፤ በማገዶ እንጨት ወይም ከሰል ፋንታ የፀሐይ ብርሃን ማድረቂያ ዘዴን ተግባራዊ እያደረጉ መሆናቸውን የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።
‘ማሩላ ባርን’ የተሰኘውና ግልጽ በሆነ የፕላስቲክ ቁስ የታጠረው የማድረቂያ ክፍል፤ ሙቀትን አምቆ በመያዝ ቅጠሎቹን ከዝናብ የሚከላከል ሲሆን እንጨት ማቃጠል ሳያስፈልግ ትንባሆው በተፈጥሯዊ አየር እንዲደርቅ ያስችላል።
ይህ አሠራር በአሁኑ ወቅት 395 ገበሬዎች ተግባራዊ እያደረጉት ይገኛሉ። አንዳንድ ገበሬዎች የአየር ዝውውር እጥረት ችግር እንዳለበት ቢገልጹም፤ አሠራሩ የማምረቻ ወጪን የሚቀንስና የምርቱን ጥራት የሚያሻሽል መሆኑተጠቁሟል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X