https://amh.sputniknews.africa/20260531/4182373.html
ሩሲያ የሳኅል ቀጣናን ሽብርተኝነት በመዋጋት ረገድ 'ሁነኛ አጋር' ናት - ኒጀራዊ የፖለቲካ ሳይንስ ባለሙያ
ሩሲያ የሳኅል ቀጣናን ሽብርተኝነት በመዋጋት ረገድ 'ሁነኛ አጋር' ናት - ኒጀራዊ የፖለቲካ ሳይንስ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ የሳኅል ቀጣናን ሽብርተኝነት በመዋጋት ረገድ 'ሁነኛ አጋር' ናት - ኒጀራዊ የፖለቲካ ሳይንስ ባለሙያበሳኅል ቀጣና ያለው የሽብር ቡድኖች እንቅስቃሴ ለመላው አኅጉር እና ባሻገር አሉታዊ መዘዞች ሊኖሩት እንደሚችል አብዱላሂ ኢድሪሳ ጃምስ ለስፑትኒክ... 31.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-31T10:18+0300
2026-05-31T10:18+0300
2026-05-31T10:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/1f/4182220_0:0:640:360_1920x0_80_0_0_abd72a3870210477e79f45095082f079.jpg
ሩሲያ የሳኅል ቀጣናን ሽብርተኝነት በመዋጋት ረገድ 'ሁነኛ አጋር' ናት - ኒጀራዊ የፖለቲካ ሳይንስ ባለሙያበሳኅል ቀጣና ያለው የሽብር ቡድኖች እንቅስቃሴ ለመላው አኅጉር እና ባሻገር አሉታዊ መዘዞች ሊኖሩት እንደሚችል አብዱላሂ ኢድሪሳ ጃምስ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።“ሽብርተኝነት በተለይም በአውሮፓ ኃያላን እና የዩክሬን ተሳትፎ አዲስ መልክ እየያዘ መጥቷል። ይህ ድርጊት አስቀድሞ በሳኅል ሀገራት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ተወግዟል። በማሊ የተፈጸመው ጥቃት የውጭ ጣልቃ ገብነቶቹን መጠን ያየንበት ነው።” ሩሲያ በመረጃ ልውውጥ፣ የወታደራዊ መሣሪያዎችን በማቅረብ እና እንዲሁም በማሊ የአፍሪካ ኮር በታየው ተጨባጭ ተግባራዊ እገዛ ይህንን ስጋት ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት ስልታዊ አጋር ሆናለች ሲሉም ባለሙያው ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሩሲያ የሳኅል ቀጣናን ሽብርተኝነት በመዋጋት ረገድ 'ሁነኛ አጋር' ናት - ኒጀራዊ የፖለቲካ ሳይንስ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ የሳኅል ቀጣናን ሽብርተኝነት በመዋጋት ረገድ 'ሁነኛ አጋር' ናት - ኒጀራዊ የፖለቲካ ሳይንስ ባለሙያ
2026-05-31T10:18+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/1f/4182220_80:0:560:360_1920x0_80_0_0_00cc10bdb8a58e09c33d37ea7def3438.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ የሳኅል ቀጣናን ሽብርተኝነት በመዋጋት ረገድ 'ሁነኛ አጋር' ናት - ኒጀራዊ የፖለቲካ ሳይንስ ባለሙያ
10:18 31.05.2026 (የተሻሻለ: 10:24 31.05.2026) ሩሲያ የሳኅል ቀጣናን ሽብርተኝነት በመዋጋት ረገድ 'ሁነኛ አጋር' ናት - ኒጀራዊ የፖለቲካ ሳይንስ ባለሙያ
በሳኅል ቀጣና ያለው የሽብር ቡድኖች እንቅስቃሴ ለመላው አኅጉር እና ባሻገር አሉታዊ መዘዞች ሊኖሩት እንደሚችል አብዱላሂ ኢድሪሳ ጃምስ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
“ሽብርተኝነት በተለይም በአውሮፓ ኃያላን እና የዩክሬን ተሳትፎ አዲስ መልክ እየያዘ መጥቷል። ይህ ድርጊት አስቀድሞ በሳኅል ሀገራት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ተወግዟል። በማሊ የተፈጸመው ጥቃት የውጭ ጣልቃ ገብነቶቹን መጠን ያየንበት ነው።”
ሩሲያ በመረጃ ልውውጥ፣ የወታደራዊ መሣሪያዎችን በማቅረብ እና እንዲሁም በማሊ የአፍሪካ ኮር በታየው ተጨባጭ ተግባራዊ እገዛ ይህንን ስጋት ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት ስልታዊ አጋር ሆናለች ሲሉም ባለሙያው ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X