https://amh.sputniknews.africa/20260527/4687173.html
የቶጎ ታሪካዊ የቪዛ ስረዛ ከአፍሪካውያን የጋራ እጣ ፈንታ አንጻር
የቶጎ ታሪካዊ የቪዛ ስረዛ ከአፍሪካውያን የጋራ እጣ ፈንታ አንጻር
Sputnik አፍሪካ
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስታችን፤ የምዕራባውያንን ተጽዕኖ እና የቅኝ ግዛት የድንበር ከፋፋይ አጥርን በተግባር ስለሰበረው የቶጎ ታሪካዊ የቪዛ ነፃ ፖሊሲ በሰፊው እንወያያለን ። ፕሮግራማችን ትኩረቱን የሚያደርገው የአፍሪካ ሀገራት በጋራ... 27.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-27T12:47+0300
2026-05-27T12:47+0300
2026-07-18T12:47+0300
turning africa forward
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/12/4687014_0:0:1673:941_1920x0_80_0_0_e6afb45f95df9927f26009df9275bd37.png
የቶጎ ታሪካዊ የቪዛ ስረዛ ከአፍሪካውያን የጋራ እጣ ፈንታ አንጻር
Sputnik አፍሪካ
''አፍሪካውያን በገዛ አህጉራቸው በነፃነት እንዲንቀሳቀሱ እና ሀብታቸውን፣ እውቀታቸውንና አቅማቸውን እንዲያስተሳስሩ መፍቀድ የቅንጦት ጉዳይ ሳይሆን የህልውና ጉዳይ ነው ። ቶጎ የወሰደችው የድንበር መክፈት ውሳኔ፣ አህጉራዊ ትብብርን ከተራ የፖለቲካ መግለጫዎች ባለፈ በተግባር ማረጋገጥ እንደሚቻል ያሳየ ደማቅ የአንድነት ማሳያ ነው'' ሲሉ የዘላቂ ቱሪዝም ተንታኝ ጁዲ ኬፐር-ጎና ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል ።
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስታችን፤ የምዕራባውያንን ተጽዕኖ እና የቅኝ ግዛት የድንበር ከፋፋይ አጥርን በተግባር ስለሰበረው የቶጎ ታሪካዊ የቪዛ ነፃ ፖሊሲ በሰፊው እንወያያለን ። ፕሮግራማችን ትኩረቱን የሚያደርገው የአፍሪካ ሀገራት በጋራ በመቆም የራሳቸውን መዋቅራዊ ሉዓላዊነት እንዴት ማጠናከር ይችላሉ በሚለው ላይ ነው ።
ጠንካራ የአፍሪካ-ለአፍሪካ የጉዞ እና የንግድ ትስስር መፍጠር ስለሚቻልበት ሁኔታ ፣ አህጉራዊ ካፒታል ወደ ውጭ ሀገራት የኦንላይን ፕላትፎርሞች እንዳይፈስ ለመግታት ወጣት የቴክኖሎጂ ባለሙያዎችን በጋራ ስለማብቃት ፣ እንዲሁም የኢኮኖሚ ስኬታችንን በምዕራባውያን መለኪያ ሳይሆን በአፍሪካውያን ማህበረሰቦች የጋራ ተጠቃሚነት እና ሁለንተናዊ ደህንነት ለመለካት በሚያስችሉ አዳዲስ መዋቅሮች ዙሪያ ከኬንያዊቷ የቱሪዝም ባለሙያ ጁዲ ኬፐር-ጎና ጋር በጥልቀት ተወያይተናል ።
ሙሉውን መረጃ ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስታችን፤ የምዕራባውያንን ተጽዕኖ እና የቅኝ ግዛት የድንበር ከፋፋይ አጥርን በተግባር ስለሰበረው የቶጎ ታሪካዊ የቪዛ ነፃ ፖሊሲ በሰፊው እንወያያለን ። ፕሮግራማችን ትኩረቱን የሚያደርገው የአፍሪካ ሀገራት በጋራ በመቆም የራሳቸውን መዋቅራዊ ሉዓላዊነት እንዴት ማጠናከር ይችላሉ በሚለው ላይ ነው ።ጠንካራ የአፍሪካ-ለአፍሪካ የጉዞ እና የንግድ ትስስር መፍጠር ስለሚቻልበት ሁኔታ ፣ አህጉራዊ ካፒታል ወደ ውጭ ሀገራት የኦንላይን ፕላትፎርሞች እንዳይፈስ ለመግታት ወጣት የቴክኖሎጂ ባለሙያዎችን በጋራ ስለማብቃት ፣ እንዲሁም የኢኮኖሚ ስኬታችንን በምዕራባውያን መለኪያ ሳይሆን በአፍሪካውያን ማህበረሰቦች የጋራ ተጠቃሚነት እና ሁለንተናዊ ደህንነት ለመለካት በሚያስችሉ አዳዲስ መዋቅሮች ዙሪያ ከኬንያዊቷ የቱሪዝም ባለሙያ ጁዲ ኬፐር-ጎና ጋር በጥልቀት ተወያይተናል ።ሙሉ መረጃውን ለማግኘት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ:ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ: Apple Podcasts – Deezer – Spotify – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/07/12/4687014_208:0:1463:941_1920x0_80_0_0_c3ca29537169912dff1ecc969d8f3a9b.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
аудио
የቶጎ ታሪካዊ የቪዛ ስረዛ ከአፍሪካውያን የጋራ እጣ ፈንታ አንጻር
12:47 27.05.2026 (የተሻሻለ: 12:47 18.07.2026) በርናባስ ተስፋዬ
የፖድካስት አቅራቢ እና ዘጋቢ
''አፍሪካውያን በገዛ አህጉራቸው በነፃነት እንዲንቀሳቀሱ እና ሀብታቸውን፣ እውቀታቸውንና አቅማቸውን እንዲያስተሳስሩ መፍቀድ የቅንጦት ጉዳይ ሳይሆን የህልውና ጉዳይ ነው ። ቶጎ የወሰደችው የድንበር መክፈት ውሳኔ፣ አህጉራዊ ትብብርን ከተራ የፖለቲካ መግለጫዎች ባለፈ በተግባር ማረጋገጥ እንደሚቻል ያሳየ ደማቅ የአንድነት ማሳያ ነው'' ሲሉ የዘላቂ ቱሪዝም ተንታኝ ጁዲ ኬፐር-ጎና ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል ።
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስታችን፤ የምዕራባውያንን ተጽዕኖ እና የቅኝ ግዛት የድንበር ከፋፋይ አጥርን በተግባር ስለሰበረው የቶጎ ታሪካዊ የቪዛ ነፃ ፖሊሲ በሰፊው እንወያያለን ። ፕሮግራማችን ትኩረቱን የሚያደርገው የአፍሪካ ሀገራት በጋራ በመቆም የራሳቸውን መዋቅራዊ ሉዓላዊነት እንዴት ማጠናከር ይችላሉ በሚለው ላይ ነው ።
ጠንካራ የአፍሪካ-ለአፍሪካ የጉዞ እና የንግድ ትስስር መፍጠር ስለሚቻልበት ሁኔታ ፣ አህጉራዊ ካፒታል ወደ ውጭ ሀገራት የኦንላይን ፕላትፎርሞች እንዳይፈስ ለመግታት ወጣት የቴክኖሎጂ ባለሙያዎችን በጋራ ስለማብቃት ፣ እንዲሁም የኢኮኖሚ ስኬታችንን በምዕራባውያን መለኪያ ሳይሆን በአፍሪካውያን ማህበረሰቦች የጋራ ተጠቃሚነት እና ሁለንተናዊ ደህንነት ለመለካት በሚያስችሉ አዳዲስ መዋቅሮች ዙሪያ ከኬንያዊቷ የቱሪዝም ባለሙያ ጁዲ ኬፐር-ጎና ጋር በጥልቀት ተወያይተናል ።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት
በእንግሊዝኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራም ያዳምጡ:
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ:
Apple Podcasts –
Deezer –
Spotify –
Afripods –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
CastBox