https://amh.sputniknews.africa/20260519/4071886.html
የደቡባዊው ዓለም የኃይል ሽግግርና አፍሪካ በባለብዙ ዋልታ ዓለም ውስጥ
የደቡባዊው ዓለም የኃይል ሽግግርና አፍሪካ በባለብዙ ዋልታ ዓለም ውስጥ
Sputnik አፍሪካ
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስት፤ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በቻይና ይፋዊ የሥራ ጉብኝት እያደረጉ ነው፣ በሞስኮ እና በቤጂንግ መካከል የሚገነባው የተቀናጀ አጋርነት እንዲሁም አዲስ ባለብዙ ዋልታ ዓለምን ለመፍጠር የሚደረገው... 19.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-19T13:44+0300
2026-05-19T13:44+0300
2026-05-21T13:44+0300
turning africa forward
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/15/4071727_0:0:1673:941_1920x0_80_0_0_72fa99acd13dad5b3bb87a0ba085db45.png
የደቡባዊው ዓለም የኃይል ሽግግርና አፍሪካ በባለብዙ ዋልታ ዓለም ውስጥ
Sputnik አፍሪካ
''አፍሪካ በዚህ መልቲፖላር ወርልድ እንቅስቃሴ ውስጥ የቻይናንና የሩሲያን እጅና ትከሻ ተደግፋ በርታ መስራት መቻል አለባት። ምዕራባውያን ጦርና ታንክ ሳይልኩ በሚዲያቸው፣ በእርዳታቸውና በብድራቸው የእጅ አዙር ቅኝ ግዛትን በሚያራምዱበት በዚህ ዘመን፣ አፍሪካ ራሷን ማጠናከር ይኖርባታል'' ሲሉ የፖለቲካል ኢኮኖሚ ተንታኝ ሸዋፈረው ሽታሁን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስት፤ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በቻይና ይፋዊ የሥራ ጉብኝት እያደረጉ ነው፣ በሞስኮ እና በቤጂንግ መካከል የሚገነባው የተቀናጀ አጋርነት እንዲሁም አዲስ ባለብዙ ዋልታ ዓለምን ለመፍጠር የሚደረገው ሽግግር ለአፍሪካ የኢንዱስትሪ ሽግግርና ለደቡባዊ ዓለም ሀገራት ምን ዓይነት መዋቅራዊ ዕድሎችንና አማራጮችን ይዞ ይመጣል? ስንል የፖለቲካል ኢኮኖሚ ተንታኝ ሸዋፈረው ሽታሁን ጋር ሰፊ ቆይታን አድርገናል። በክፍል ሁለት ደግሞ አፍሪካ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ውስጥ ያላትን የቋሚ መቀመጫ ውክልና ማጣት ታሪካዊ ዳራን በመፈተሽ፣ ጉዳዩ ለአፍሪካ የሚደረግ ‘ችሮታ’ ሳይሆን ታሪካዊ በደልን የማረም የዕዳ ክፍያ ስለመሆኑ በወራቤ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት ቤት መምህርና የሕግ ባለሙያ ከሆኑት ከአቶ መታገስ ውለታው ጋር በጥልቀት ተወያይተናል።
ሙሉውን መረጃ ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስት፤ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በቻይና ይፋዊ የሥራ ጉብኝት እያደረጉ ነው፣ በሞስኮ እና በቤጂንግ መካከል የሚገነባው የተቀናጀ አጋርነት እንዲሁም አዲስ ባለብዙ ዋልታ ዓለምን ለመፍጠር የሚደረገው ሽግግር ለአፍሪካ የኢንዱስትሪ ሽግግርና ለደቡባዊ ዓለም ሀገራት ምን ዓይነት መዋቅራዊ ዕድሎችንና አማራጮችን ይዞ ይመጣል? ስንል የፖለቲካል ኢኮኖሚ ተንታኝ ሸዋፈረው ሽታሁን ጋር ሰፊ ቆይታን አድርገናል።በክፍል ሁለት ደግሞ አፍሪካ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ውስጥ ያላትን የቋሚ መቀመጫ ውክልና ማጣት ታሪካዊ ዳራን በመፈተሽ፣ ጉዳዩ ለአፍሪካ የሚደረግ ‘ችሮታ’ ሳይሆን ታሪካዊ በደልን የማረም የዕዳ ክፍያ ስለመሆኑ በወራቤ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት ቤት መምህርና የሕግ ባለሙያ ከሆኑት ከአቶ መታገስ ውለታው ጋር በጥልቀት ተወያይተናል።ሙሉውን መረጃ ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/05/15/4071727_208:0:1463:941_1920x0_80_0_0_1ac6d6ff90f2c83c0b83462a05df6de5.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
በርናባስ ተስፋዬ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/1c/3866281_0:49:868:917_100x100_80_0_0_2fc1b7a95929379593760fc099f27e78.jpg
аудио
የደቡባዊው ዓለም የኃይል ሽግግርና አፍሪካ በባለብዙ ዋልታ ዓለም ውስጥ
13:44 19.05.2026 (የተሻሻለ: 13:44 21.05.2026) በርናባስ ተስፋዬ
የፖድካስት አቅራቢ እና ዘጋቢ
''አፍሪካ በዚህ መልቲፖላር ወርልድ እንቅስቃሴ ውስጥ የቻይናንና የሩሲያን እጅና ትከሻ ተደግፋ በርታ መስራት መቻል አለባት። ምዕራባውያን ጦርና ታንክ ሳይልኩ በሚዲያቸው፣ በእርዳታቸውና በብድራቸው የእጅ አዙር ቅኝ ግዛትን በሚያራምዱበት በዚህ ዘመን፣ አፍሪካ ራሷን ማጠናከር ይኖርባታል'' ሲሉ የፖለቲካል ኢኮኖሚ ተንታኝ ሸዋፈረው ሽታሁን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በዛሬው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስት፤ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በቻይና ይፋዊ የሥራ ጉብኝት እያደረጉ ነው፣ በሞስኮ እና በቤጂንግ መካከል የሚገነባው የተቀናጀ አጋርነት እንዲሁም አዲስ ባለብዙ ዋልታ ዓለምን ለመፍጠር የሚደረገው ሽግግር ለአፍሪካ የኢንዱስትሪ ሽግግርና ለደቡባዊ ዓለም ሀገራት ምን ዓይነት መዋቅራዊ ዕድሎችንና አማራጮችን ይዞ ይመጣል? ስንል የፖለቲካል ኢኮኖሚ ተንታኝ ሸዋፈረው ሽታሁን ጋር ሰፊ ቆይታን አድርገናል።
በክፍል ሁለት ደግሞ አፍሪካ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ውስጥ ያላትን የቋሚ መቀመጫ ውክልና ማጣት ታሪካዊ ዳራን በመፈተሽ፣ ጉዳዩ ለአፍሪካ የሚደረግ ‘ችሮታ’ ሳይሆን ታሪካዊ በደልን የማረም የዕዳ ክፍያ ስለመሆኑ በወራቤ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት ቤት መምህርና የሕግ ባለሙያ ከሆኑት ከአቶ መታገስ ውለታው ጋር በጥልቀት ተወያይተናል።
ሙሉውን መረጃ ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ: