https://amh.sputniknews.africa/20260507/3929973.html
''ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት (ICC) የተቋቋመው በአፍሪካውያንና ምራባውያኑ ‘አፈንጋጭ’ በሚሏቸው ሀገራት ላይ እርምጃ ለመውሰድ ብቻ ነው። ምዕራባውያንን ኢላማ ሲያደርግ ግን ሕጉ በድንገት ይወገዛል። ሲሉ ፕ/ር ፒ.ኤል.ኦ ሉሙምባ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
''ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት (ICC) የተቋቋመው በአፍሪካውያንና ምራባውያኑ ‘አፈንጋጭ’ በሚሏቸው ሀገራት ላይ እርምጃ ለመውሰድ ብቻ ነው። ምዕራባውያንን ኢላማ ሲያደርግ ግን ሕጉ በድንገት ይወገዛል። ሲሉ ፕ/ር ፒ.ኤል.ኦ ሉሙምባ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
Sputnik አፍሪካ
#TurningAfricaForward |የዓለም አቀፉ የፍትህ ሥርዓት መዛባትና የአፍሪካ ዲጂታል ዘርፍ ህልውና ''ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት (ICC) የተቋቋመው በአፍሪካውያንና ምራባውያኑ ‘አፈንጋጭ’ በሚሏቸው ሀገራት ላይ እርምጃ ለመውሰድ ብቻ... 07.05.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-05-07T19:25+0300
2026-05-07T19:25+0300
2026-05-07T19:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3929973.jpg?1778171644
#TurningAfricaForward |የዓለም አቀፉ የፍትህ ሥርዓት መዛባትና የአፍሪካ ዲጂታል ዘርፍ ህልውና ''ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት (ICC) የተቋቋመው በአፍሪካውያንና ምራባውያኑ ‘አፈንጋጭ’ በሚሏቸው ሀገራት ላይ እርምጃ ለመውሰድ ብቻ ነው። ምዕራባውያንን ኢላማ ሲያደርግ ግን ሕጉ በድንገት ይወገዛል። ሲሉ ፕ/ር ፒ.ኤል.ኦ ሉሙምባ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። በመጀመሪያው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስት ዓለም አቀፍ ሕጎችና እንደ ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት (ICC) ያሉ ተቋማት ለምዕራባውያን ፍላጎት እንዴት መሣሪያ እየሆኑ ነው ስንል እንዲሁም አፍሪካ ዲጂታል ቅኝ ግዛትን ለመከላከል መውሰድ ስላለባት እርምጃዎች ከታዋቂው የሕግ ምሁርና ፓን-አፍሪካኒስት ፕ/ር ፒ.ኤል.ኦ ሉሙምባ ጋር ሰፊ ቆይታን አድርገናል። በክፍል ሁለት ደግሞ “የዲጂታል ከለላ፡ የኢትዮጵያ የሳይበር ሉዓላዊነት መንገድ” በሚል ርዕስ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የግል የሳይበር ደህንነት ኩባንያ (ZSecuredTech) መስራችና ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ፋሪስ ሙባረክ ጋር ተወያይተናል። ሙሉውን መረጃ ለማግኘት በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራሙን ያዳምጡ:ከቴሌግራም ሳይወጡ ውይይቱን ያዳምጡ በድረ ገጻችን#SputnikRadio ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
''ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት (ICC) የተቋቋመው በአፍሪካውያንና ምራባውያኑ ‘አፈንጋጭ’ በሚሏቸው ሀገራት ላይ እርምጃ ለመውሰድ ብቻ ነው። ምዕራባውያንን ኢላማ ሲያደርግ ግን ሕጉ በድንገት ይወገዛል። ሲሉ ፕ/ር ፒ.ኤል.ኦ ሉሙምባ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
19:25 07.05.2026 (የተሻሻለ: 19:34 07.05.2026) #TurningAfricaForward |የዓለም አቀፉ የፍትህ ሥርዓት መዛባትና የአፍሪካ ዲጂታል ዘርፍ ህልውና
''ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት (ICC) የተቋቋመው በአፍሪካውያንና ምራባውያኑ ‘አፈንጋጭ’ በሚሏቸው ሀገራት ላይ እርምጃ ለመውሰድ ብቻ ነው። ምዕራባውያንን ኢላማ ሲያደርግ ግን ሕጉ በድንገት ይወገዛል። ሲሉ ፕ/ር ፒ.ኤል.ኦ ሉሙምባ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በመጀመሪያው የተርኒንግ አፍሪካ ፎርዋርድ ፖድካስት ዓለም አቀፍ ሕጎችና እንደ ዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት (ICC) ያሉ ተቋማት ለምዕራባውያን ፍላጎት እንዴት መሣሪያ እየሆኑ ነው ስንል እንዲሁም አፍሪካ ዲጂታል ቅኝ ግዛትን ለመከላከል መውሰድ ስላለባት እርምጃዎች ከታዋቂው የሕግ ምሁርና ፓን-አፍሪካኒስት ፕ/ር ፒ.ኤል.ኦ ሉሙምባ ጋር ሰፊ ቆይታን አድርገናል።
በክፍል ሁለት ደግሞ “የዲጂታል ከለላ፡ የኢትዮጵያ የሳይበር ሉዓላዊነት መንገድ” በሚል ርዕስ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የግል የሳይበር ደህንነት ኩባንያ (ZSecuredTech) መስራችና ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ፋሪስ ሙባረክ ጋር ተወያይተናል።
ሙሉውን መረጃ ለማግኘት በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
ከቴሌግራም ሳይወጡ ውይይቱን ያዳምጡ
በድረ ገጻችን
#SputnikRadio
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X