https://amh.sputniknews.africa
ለአፍሪካ ብሩህ ጊዜ የእጅ አዙር ቅኝ ግዛት ተጽእኖዎችን ማሸነፍ
ለአፍሪካ ብሩህ ጊዜ የእጅ አዙር ቅኝ ግዛት ተጽእኖዎችን ማሸነፍ
Sputnik አፍሪካ
የዛሬው የሜን ስቴጅ ዝግጅታችን አለም አቀፍን የወጣቶች ቀን መነሻ አድርጓል። በኢትዮጵያ ወጣቶች ምክር ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ሃላፊ የሆነው ወጣት ይሁነኝ መሃመድ አብዲን የአፍሪካ ወጣቶች ተስፋና ፈተናዎች እንዲሁም ከእጅ አዙር ቅኝ ግዛት ተፅዕኖ... 14.08.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-08-14T19:27+0300
2025-08-14T19:27+0300
2025-08-14T19:27+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0e/1266171_0:0:1537:865_1920x0_80_0_0_4af5cdcd68fc41f8e76bebbe0c596a16.png
ለአፍሪካ ብሩህ ጊዜ የእጅ አዙር ቅኝ ግዛት ተጽእኖዎችን ማሸነፍ
Sputnik አፍሪካ
"ሀገራት የየራሳቸውን ነባራዊ ሁኔታ መሰረት ያደረገ ማህበራዊ ሚዲያ መፍጠር አለባቸው የሚል አቋም ያለኝ ሰው ነኝ፡፡ ቅኝ ገዢዎቻቸው የተለያዩ ናቸው፡፡ እኛ ደግሞ ቅኝ ያልተገዛነው ደግሞ የተለየ አረዳድ ያለን ነን። ስለዚህ [አፍሪካዊያን] እንደ የሀገራችን ነባራዊ ሁኔታ ማሕበረሰቡን ሊያስተሳስር፣ ማህበረሰቡ ግንኙነት ሊፈጥር የሚችል ማህበራዊ ሚዲያ መመስረት ላይ መተኮር መቻል አለበት፡፡"
የዛሬው የሜን ስቴጅ ዝግጅታችን አለም አቀፍን የወጣቶች ቀን መነሻ አድርጓል። በኢትዮጵያ ወጣቶች ምክር ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ሃላፊ የሆነው ወጣት ይሁነኝ መሃመድ አብዲን የአፍሪካ ወጣቶች ተስፋና ፈተናዎች እንዲሁም ከእጅ አዙር ቅኝ ግዛት ተፅዕኖ ለመፋለም አፍሪካውያን መከተል ስላለባቸው ስልቶች በሰፊው ዳስሷል።
የዛሬው የሜን ስቴጅ ዝግጅታችን አለም አቀፍን የወጣቶች ቀን መነሻ አድርጓል። በኢትዮጵያ ወጣቶች ምክር ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ሃላፊ የሆነው ወጣት ይሁነኝ መሃመድ አብዲን የአፍሪካ ወጣቶች ተስፋና ፈተናዎች እንዲሁም ከእጅ አዙር ቅኝ ግዛት ተፅዕኖ ለመፋለም አፍሪካውያን መከተል ስላለባቸው ስልቶች በሰፊው ዳስሷል።
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
አሉላ ወርቁ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0e/1265767_62:0:1219:1157_100x100_80_0_0_7a184c4131435265eb0f8e85c6dd5a1f.jpg
አሉላ ወርቁ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0e/1265767_62:0:1219:1157_100x100_80_0_0_7a184c4131435265eb0f8e85c6dd5a1f.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0e/1266171_192:0:1345:865_1920x0_80_0_0_8f889606a22adba0e9f6a51ae1583c71.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አሉላ ወርቁ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/08/0e/1265767_62:0:1219:1157_100x100_80_0_0_7a184c4131435265eb0f8e85c6dd5a1f.jpg
аудио
ለአፍሪካ ብሩህ ጊዜ የእጅ አዙር ቅኝ ግዛት ተጽእኖዎችን ማሸነፍ
"ሀገራት የየራሳቸውን ነባራዊ ሁኔታ መሰረት ያደረገ ማህበራዊ ሚዲያ መፍጠር አለባቸው የሚል አቋም ያለኝ ሰው ነኝ፡፡ ቅኝ ገዢዎቻቸው የተለያዩ ናቸው፡፡ እኛ ደግሞ ቅኝ ያልተገዛነው ደግሞ የተለየ አረዳድ ያለን ነን። ስለዚህ [አፍሪካዊያን] እንደ የሀገራችን ነባራዊ ሁኔታ ማሕበረሰቡን ሊያስተሳስር፣ ማህበረሰቡ ግንኙነት ሊፈጥር የሚችል ማህበራዊ ሚዲያ መመስረት ላይ መተኮር መቻል አለበት፡፡"
የዛሬው የሜን ስቴጅ ዝግጅታችን አለም አቀፍን የወጣቶች ቀን መነሻ አድርጓል። በኢትዮጵያ ወጣቶች ምክር ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ሃላፊ የሆነው ወጣት ይሁነኝ መሃመድ አብዲን የአፍሪካ ወጣቶች ተስፋና ፈተናዎች እንዲሁም ከእጅ አዙር ቅኝ ግዛት ተፅዕኖ ለመፋለም አፍሪካውያን መከተል ስላለባቸው ስልቶች በሰፊው ዳስሷል።