የአፍሪካ ሕፃነትን ብቁ የሀገር ተረካቢ ለማድረግ በቅንጅት መሥራት ይገባል - ዩኒሴፍ

ሰብስክራይብ

የአፍሪካ ሕፃነትን ብቁ የሀገር ተረካቢ ለማድረግ በቅንጅት መሥራት ይገባል - ዩኒሴፍ

በሕፃናት ላይ የሚፈጸሙ አካላዊ እና አዕምሮዊ ጥቃቶችን ማስቆም የአኅጉሪቱን መፃኢ ዕድል የሚወስን ቁልፍ ጉዳይ መሆኑን በኢትዮጵያ የዩኒሴፍ ተወካይ ዶ/ር አቡባካር ካምፖ ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ አበክረዋል።

"የሕፃናት ጋብቻን፣ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን እና አካላዊ ቅጣቶችን ለማስቆም ሁሉንም አስፈላጊ ርምጃዎች መውሰድ አለብን" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0