https://amh.sputniknews.africa
አፍሪካ የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ አባል መሆን አለባት - አንቶኒዮ ጉተሬዝ
አፍሪካ የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ አባል መሆን አለባት - አንቶኒዮ ጉተሬዝ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ አባል መሆን አለባት - አንቶኒዮ ጉተሬዝ የተመድ ዋና ፀሃፊ የአፍሪካ ሀገራት በተባበሩት መንግሥታት ውስጥ የበለጠ ውክልና እንዲኖራቸው ድጋፋቸውን ሰጥተዋል፡፡ "በግልጽ ለማየት እንደሚቻለው አፍሪካ የቅኝ ግዛት... 13.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-13T19:07+0300
2025-11-13T19:07+0300
2025-11-13T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0d/2181685_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_e5d928331dfb99d233f714c3bb1bbc4d.jpg
አፍሪካ የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ አባል መሆን አለባት - አንቶኒዮ ጉተሬዝ የተመድ ዋና ፀሃፊ የአፍሪካ ሀገራት በተባበሩት መንግሥታት ውስጥ የበለጠ ውክልና እንዲኖራቸው ድጋፋቸውን ሰጥተዋል፡፡ "በግልጽ ለማየት እንደሚቻለው አፍሪካ የቅኝ ግዛት ድርብ ሰለባ ናት። በመጀመሪያ ደረጃ በቅኝ ግዛትና በፈጠረው ተጽዕኖ፤ ሁለተኛ ደግሞ ዓለም አቀፍ ስርዓት ሲፈጠር አፍሪካ በጠረጴዛው ዙሪያ አለምኖሯ ነው።" "ይህንን ታሪካዊ ኢ-ፍትሃዊነት ማረም ፍጹም አስፈላጊ ነው። ይህ አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ ከቋሚ አባላት ጋር መገኘት አለባት እንዲሁም ተጨማሪ ቋሚ ያልሆኑ አባላት ሊኖሯት ይገባል ማለት ነው።""እኛ የዓለም አቀፍ ተቋማትን መሻሻል እንደግፋለን፡፡ ይህ ማሻሻያ አስፈላጊ ከሚሆንባቸው ምክንያቶች አንዱ አፍሪካ በመጨረሻም ትክክለኛ እና አስፈላጊ የሆኑ ቦታዎች ላይ መገኘት እንድትችል ነው።"በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፍሪካ የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ አባል መሆን አለባት - አንቶኒዮ ጉተሬዝ
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ አባል መሆን አለባት - አንቶኒዮ ጉተሬዝ
2025-11-13T19:07+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0d/2181685_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_d88b692cf157d4eafa5db2d56ebddf6b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ አባል መሆን አለባት - አንቶኒዮ ጉተሬዝ
19:07 13.11.2025 (የተሻሻለ: 19:14 13.11.2025) አፍሪካ የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ አባል መሆን አለባት - አንቶኒዮ ጉተሬዝ
የተመድ ዋና ፀሃፊ የአፍሪካ ሀገራት በተባበሩት መንግሥታት ውስጥ የበለጠ ውክልና እንዲኖራቸው ድጋፋቸውን ሰጥተዋል፡፡
"በግልጽ ለማየት እንደሚቻለው አፍሪካ የቅኝ ግዛት ድርብ ሰለባ ናት። በመጀመሪያ ደረጃ በቅኝ ግዛትና በፈጠረው ተጽዕኖ፤ ሁለተኛ ደግሞ ዓለም አቀፍ ስርዓት ሲፈጠር አፍሪካ በጠረጴዛው ዙሪያ አለምኖሯ ነው።"
"ይህንን ታሪካዊ ኢ-ፍትሃዊነት ማረም ፍጹም አስፈላጊ ነው። ይህ አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ ከቋሚ አባላት ጋር መገኘት አለባት እንዲሁም ተጨማሪ ቋሚ ያልሆኑ አባላት ሊኖሯት ይገባል ማለት ነው።"
"እኛ የዓለም አቀፍ ተቋማትን መሻሻል እንደግፋለን፡፡ ይህ ማሻሻያ አስፈላጊ ከሚሆንባቸው ምክንያቶች አንዱ አፍሪካ በመጨረሻም ትክክለኛ እና አስፈላጊ የሆኑ ቦታዎች ላይ መገኘት እንድትችል ነው።"
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X