https://amh.sputniknews.africa
‘በሽብርተኛው የፈጥኖ ደራሽ ኃይል ሚሊሻ ቁጥጥር ስር ባሉ አካባቢዎች መኖር አልተቻለም’ - አል-ቡርሃን
‘በሽብርተኛው የፈጥኖ ደራሽ ኃይል ሚሊሻ ቁጥጥር ስር ባሉ አካባቢዎች መኖር አልተቻለም’ - አል-ቡርሃን
Sputnik አፍሪካ
‘በሽብርተኛው የፈጥኖ ደራሽ ኃይል ሚሊሻ ቁጥጥር ስር ባሉ አካባቢዎች መኖር አልተቻለም’ - አል-ቡርሃን የሱዳን የሽግግር ሉዓላዊ ምክር ቤት መሪ ጄኔራል አብደል ፈታህ አል-ቡርሃን በኤክስ ገፃቸው ላይ ባወጡት መግለጫ፤ መሀመድ ሃምዳን ዳጋሎ የሚመራው... 13.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-13T15:11+0300
2025-11-13T15:11+0300
2025-11-13T15:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0d/2176572_1:0:799:449_1920x0_80_0_0_041d9f68fa52d1d0c07525f1d43707ee.jpg
‘በሽብርተኛው የፈጥኖ ደራሽ ኃይል ሚሊሻ ቁጥጥር ስር ባሉ አካባቢዎች መኖር አልተቻለም’ - አል-ቡርሃን የሱዳን የሽግግር ሉዓላዊ ምክር ቤት መሪ ጄኔራል አብደል ፈታህ አል-ቡርሃን በኤክስ ገፃቸው ላይ ባወጡት መግለጫ፤ መሀመድ ሃምዳን ዳጋሎ የሚመራው አማፂው የፈጥኖ ደራሽ ኃይል ሚሊሻ በሚደርስበት ቦታ ሁሉ ሲቪሎች እየሸሹ ነው ሲሉ ተናግረዋል።"ከኤል-ፋሸር፣ ባራ እና አል-ኑሁድ በግዳጅ የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ ኒያላ፣ አል-ፉላ አልያም በሚሊሻ ቁጥጥር ስር ወዳሉ የዳርፉር እና የምዕራብ ኮርዶፋን ማንኛውም አካባቢዎች አልሄዱም" ብለዋል።"ይልቁንም በሺዎች የሚቆጠሩ ኪሎ ሜትሮችን በእግር መጓዝን ምርጫቸው በማድረግ ደህንነት እና ህይወታቸውን መግፋት ወደሚችሉባቸው በመንግሥት እና የመንግሥት ኃይሎች ቁጥጥር ስር ወደሚገኙ አካባቢዎች መሄድን መርጠዋል" ሲሉ መሪው አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0d/2176572_101:0:700:449_1920x0_80_0_0_821bcef4f95a49afe40e36fa39fb15eb.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
‘በሽብርተኛው የፈጥኖ ደራሽ ኃይል ሚሊሻ ቁጥጥር ስር ባሉ አካባቢዎች መኖር አልተቻለም’ - አል-ቡርሃን
15:11 13.11.2025 (የተሻሻለ: 15:14 13.11.2025) ‘በሽብርተኛው የፈጥኖ ደራሽ ኃይል ሚሊሻ ቁጥጥር ስር ባሉ አካባቢዎች መኖር አልተቻለም’ - አል-ቡርሃን
የሱዳን የሽግግር ሉዓላዊ ምክር ቤት መሪ ጄኔራል አብደል ፈታህ አል-ቡርሃን በኤክስ ገፃቸው ላይ ባወጡት መግለጫ፤ መሀመድ ሃምዳን ዳጋሎ የሚመራው አማፂው የፈጥኖ ደራሽ ኃይል ሚሊሻ በሚደርስበት ቦታ ሁሉ ሲቪሎች እየሸሹ ነው ሲሉ ተናግረዋል።
"ከኤል-ፋሸር፣ ባራ እና አል-ኑሁድ በግዳጅ የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ ኒያላ፣ አል-ፉላ አልያም በሚሊሻ ቁጥጥር ስር ወዳሉ የዳርፉር እና የምዕራብ ኮርዶፋን ማንኛውም አካባቢዎች አልሄዱም" ብለዋል።
"ይልቁንም በሺዎች የሚቆጠሩ ኪሎ ሜትሮችን በእግር መጓዝን ምርጫቸው በማድረግ ደህንነት እና ህይወታቸውን መግፋት ወደሚችሉባቸው በመንግሥት እና የመንግሥት ኃይሎች ቁጥጥር ስር ወደሚገኙ አካባቢዎች መሄድን መርጠዋል" ሲሉ መሪው አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X