የኢትዮጵያ አየር መንገድ 22ተኛውን ኤርባስ ኤ350-900 አውሮፕላን ተረከበ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ አየር መንገድ 22ተኛውን ኤርባስ ኤ350-900 አውሮፕላን ተረከበ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ 22ተኛውን ኤርባስ ኤ350-900 አውሮፕላን ተረከበ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 13.11.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ 22ተኛውን ኤርባስ ኤ350-900 አውሮፕላን ተረከበ

አዲሱ አውሮፕላን አገልግሎቱን ለማዘመን የሚያደርገው ጥረት አካል እንደሆነ አየር መንገዱ በማህበራዊ ገጹ አስታውቋል፡፡

“በዓለም ዙሪያ ለሚያጓጉዛቸው መንገደኞቹ እጅግ ዘመናዊ፣ የላቀ እና ምቹ አገልግሎትን ለመስጠት ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው፡፡"

አየር መንገዱ 21ኛውን የኤርባስ ኤ350-900 አውሮፕላን ባሳለፍነው ጥቅምት 22 ቀን ወደ ሀገር ውስጥ ማስገባቱ የሚታወስ ነው፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0