ኢትዮጵያዊው ሳይንቲስት የ2025 የአፍሪካ ግብርና ባለራዕይ ዓለም አቀፍ ሽልማት አሸናፊ ሆኑ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኢትዮጵያዊው ሳይንቲስት የ2025 የአፍሪካ ግብርና ባለራዕይ ዓለም አቀፍ ሽልማት አሸናፊ ሆኑ
ኢትዮጵያዊው ሳይንቲስት የ2025 የአፍሪካ ግብርና ባለራዕይ ዓለም አቀፍ ሽልማት አሸናፊ ሆኑ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 13.11.2025
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያዊው ሳይንቲስት የ2025 የአፍሪካ ግብርና ባለራዕይ ዓለም አቀፍ ሽልማት አሸናፊ ሆኑ

ጥላሁን አመዴ (ፕ/ር) በግብርናው ዘርፍ ላበረከቱት አስተዋፅኦ እውቅናው እንደተሰጣቸው ተጠቁሟል፡፡

ሳይንቲስቱ በአፈር ጤና፣ የአየር ጸባይን ታሳቢ ያደረገ ግብርናን ለማከናወን እና ቀጣይነት ያለው የምግብ ሥርዓትን በአፍሪካ እውን ለማድረግ ባከናወኗቸው ተግባራት እውቅና አግኝተዋል፡፡

ኢትዮጵያዊው ሳይንቲስት ከአሜሪካ የአፈር ሳይንስ ሶሳይቲ ያገኙት ሽልማት የመጀመሪያው ጥቁር አፍሪካዊ እንዳደረጋቸው የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0