ኢትዮጵያዊው ሳይንቲስት የ2025 የአፍሪካ ግብርና ባለራዕይ ዓለም አቀፍ ሽልማት አሸናፊ ሆኑ
12:57 13.11.2025 (የተሻሻለ: 13:04 13.11.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያዊው ሳይንቲስት የ2025 የአፍሪካ ግብርና ባለራዕይ ዓለም አቀፍ ሽልማት አሸናፊ ሆኑ
ጥላሁን አመዴ (ፕ/ር) በግብርናው ዘርፍ ላበረከቱት አስተዋፅኦ እውቅናው እንደተሰጣቸው ተጠቁሟል፡፡
ሳይንቲስቱ በአፈር ጤና፣ የአየር ጸባይን ታሳቢ ያደረገ ግብርናን ለማከናወን እና ቀጣይነት ያለው የምግብ ሥርዓትን በአፍሪካ እውን ለማድረግ ባከናወኗቸው ተግባራት እውቅና አግኝተዋል፡፡
ኢትዮጵያዊው ሳይንቲስት ከአሜሪካ የአፈር ሳይንስ ሶሳይቲ ያገኙት ሽልማት የመጀመሪያው ጥቁር አፍሪካዊ እንዳደረጋቸው የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X