https://amh.sputniknews.africa
ለሴቶች የመሬት ባለቤትነት እንቅፋት የሆኑ የባሕል አድሎዎችን መታገል ይገባል - ጋናዊ አጥኚ
ለሴቶች የመሬት ባለቤትነት እንቅፋት የሆኑ የባሕል አድሎዎችን መታገል ይገባል - ጋናዊ አጥኚ
Sputnik አፍሪካ
ለሴቶች የመሬት ባለቤትነት እንቅፋት የሆኑ የባሕል አድሎዎችን መታገል ይገባል - ጋናዊ አጥኚ ጋና ውስጥ የሚያርሱትን መሬት በባለቤትነት የያዙ ሴቶች ቁጥር ከ20 በመቶ እንደማይበልጥ በጥናታቸው ማረጋገጣቸውን፤ በጋና ዩኒቨርሲቲ የሌጎን ዓለም አቀፍ... 13.11.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-11-13T10:31+0300
2025-11-13T10:31+0300
2025-11-13T10:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0d/2171894_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_fad65f171cdd29d5abf9deed3f3427ab.jpg
ለሴቶች የመሬት ባለቤትነት እንቅፋት የሆኑ የባሕል አድሎዎችን መታገል ይገባል - ጋናዊ አጥኚ ጋና ውስጥ የሚያርሱትን መሬት በባለቤትነት የያዙ ሴቶች ቁጥር ከ20 በመቶ እንደማይበልጥ በጥናታቸው ማረጋገጣቸውን፤ በጋና ዩኒቨርሲቲ የሌጎን ዓለም አቀፍ ጉዳዮች እና ዲፕሎማሲ ማዕከል አባል የሆኑት ሪችመንድ አዳምቴ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልፀዋል፡፡ "50 በመቶ የሚሆነው የጋናውያን ግብርና የሚከወነው በሴቶች መሆኑን ስታሰብ አድሎው ምን ያህል ስር የሰደደ እንደሆነ ትረዳለህ፡፡ ባሕሉ ለይዞታ ባለቤትነት ቅድሚያ ለወንዶች ስለሚሰጥ ሴቶች በብድር አሊያም በቤተሰብ ባለቤትነት ሥር በሚገኙ መሬቶች ላይ ጥገኛ ለመሆን ይገደዳሉ" ብለዋል፡፡ ባለሙያው ጥናታቸውን መሠረት በማድረግ የሴቶችን የመሬት ባለቤትነት የሚያረጋግጡ አስገዳጅ ሕጎች ሊኖሩ እንደሚገባም ምክረ ሐሳብ አቅርበዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ለሴቶች የመሬት ባለቤትነት እንቅፋት የሆኑ የባሕል አድሎዎችን መታገል ይገባል - ጋናዊ አጥኚ
Sputnik አፍሪካ
ለሴቶች የመሬት ባለቤትነት እንቅፋት የሆኑ የባሕል አድሎዎችን መታገል ይገባል - ጋናዊ አጥኚ
2025-11-13T10:31+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0b/0d/2171894_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_1d73a47b6418160597b4a099ad845b5c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ለሴቶች የመሬት ባለቤትነት እንቅፋት የሆኑ የባሕል አድሎዎችን መታገል ይገባል - ጋናዊ አጥኚ
10:31 13.11.2025 (የተሻሻለ: 10:34 13.11.2025) ለሴቶች የመሬት ባለቤትነት እንቅፋት የሆኑ የባሕል አድሎዎችን መታገል ይገባል - ጋናዊ አጥኚ
ጋና ውስጥ የሚያርሱትን መሬት በባለቤትነት የያዙ ሴቶች ቁጥር ከ20 በመቶ እንደማይበልጥ በጥናታቸው ማረጋገጣቸውን፤ በጋና ዩኒቨርሲቲ የሌጎን ዓለም አቀፍ ጉዳዮች እና ዲፕሎማሲ ማዕከል አባል የሆኑት ሪችመንድ አዳምቴ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልፀዋል፡፡
"50 በመቶ የሚሆነው የጋናውያን ግብርና የሚከወነው በሴቶች መሆኑን ስታሰብ አድሎው ምን ያህል ስር የሰደደ እንደሆነ ትረዳለህ፡፡ ባሕሉ ለይዞታ ባለቤትነት ቅድሚያ ለወንዶች ስለሚሰጥ ሴቶች በብድር አሊያም በቤተሰብ ባለቤትነት ሥር በሚገኙ መሬቶች ላይ ጥገኛ ለመሆን ይገደዳሉ" ብለዋል፡፡
ባለሙያው ጥናታቸውን መሠረት በማድረግ የሴቶችን የመሬት ባለቤትነት የሚያረጋግጡ አስገዳጅ ሕጎች ሊኖሩ እንደሚገባም ምክረ ሐሳብ አቅርበዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X