https://amh.sputniknews.africa
እስራኤል የኢራን ጠቅላይ መሪን የመግደል ወይም የስርዓት ለውጥ የማድረግ እቅድ የላትም ሲሉ ፕሬዝዳንት ሄርዞግ ተናገሩ
እስራኤል የኢራን ጠቅላይ መሪን የመግደል ወይም የስርዓት ለውጥ የማድረግ እቅድ የላትም ሲሉ ፕሬዝዳንት ሄርዞግ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
እስራኤል የኢራን ጠቅላይ መሪን የመግደል ወይም የስርዓት ለውጥ የማድረግ እቅድ የላትም ሲሉ ፕሬዝዳንት ሄርዞግ ተናገሩ "ነገር ግን የኢራንን ሕዝብ የሚጠቅም ታሪካዊ ውጤት ሊያመጣ ይችላል" ሲሉ የእስራኤል ፕሬዝዳንት ኢሳክ ሄርዞግ ለአንድ የአሜሪካ ጋዜጣ... 20.06.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-06-20T13:01+0300
2025-06-20T13:01+0300
2025-06-20T13:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/14/737223_0:54:1024:630_1920x0_80_0_0_5c034a1a7b31d73b7b0fdb0654405d8b.jpg
እስራኤል የኢራን ጠቅላይ መሪን የመግደል ወይም የስርዓት ለውጥ የማድረግ እቅድ የላትም ሲሉ ፕሬዝዳንት ሄርዞግ ተናገሩ "ነገር ግን የኢራንን ሕዝብ የሚጠቅም ታሪካዊ ውጤት ሊያመጣ ይችላል" ሲሉ የእስራኤል ፕሬዝዳንት ኢሳክ ሄርዞግ ለአንድ የአሜሪካ ጋዜጣ ተናግረዋል። የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ አያቶላህ አሊ ኻሜኔይ እንዲወገዱ ሐሙስ ጥሪ አቅርበዋል። "አያቶላህ የእባቡ ራስ ነው [...] ነገር ግን አያቶላው የጦርነቱ ኢላማ አካል ነው ብዬ መናገር አልችልም" ሲሉ ፕሬዝዳንቱ ለአንድ የአሜሪካ የቴሌቪዥን ጣቢያ ተናግረዋል። ኻሜኔይ ባለፈው አርብ በእስራኤል ላይ የተፈጸመውን ከባድ ጥቃት ወንጀል ነው በማለት ቴል አቪቭ "መራራና አስከፊ እጣ ፈንታ" እንደሚጠብቃት አስጠንቅቀዋል። ቴህራን የበቀል ጥቃት የከፈተች ሲሆን በእስራኤል ውስጥ ወታደራዊ ኢላማዎችን እየመታች ትገኛለች።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/14/737223_57:0:968:683_1920x0_80_0_0_62102f3795667cc0a09780fc2941c01d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
እስራኤል የኢራን ጠቅላይ መሪን የመግደል ወይም የስርዓት ለውጥ የማድረግ እቅድ የላትም ሲሉ ፕሬዝዳንት ሄርዞግ ተናገሩ
13:01 20.06.2025 (የተሻሻለ: 13:24 20.06.2025) እስራኤል የኢራን ጠቅላይ መሪን የመግደል ወይም የስርዓት ለውጥ የማድረግ እቅድ የላትም ሲሉ ፕሬዝዳንት ሄርዞግ ተናገሩ
"ነገር ግን የኢራንን ሕዝብ የሚጠቅም ታሪካዊ ውጤት ሊያመጣ ይችላል" ሲሉ የእስራኤል ፕሬዝዳንት ኢሳክ ሄርዞግ ለአንድ የአሜሪካ ጋዜጣ ተናግረዋል።
የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ አያቶላህ አሊ ኻሜኔይ እንዲወገዱ ሐሙስ ጥሪ አቅርበዋል።
"አያቶላህ የእባቡ ራስ ነው [...] ነገር ግን አያቶላው የጦርነቱ ኢላማ አካል ነው ብዬ መናገር አልችልም" ሲሉ ፕሬዝዳንቱ ለአንድ የአሜሪካ የቴሌቪዥን ጣቢያ ተናግረዋል።
ኻሜኔይ ባለፈው አርብ በእስራኤል ላይ የተፈጸመውን ከባድ ጥቃት ወንጀል ነው በማለት ቴል አቪቭ "መራራና አስከፊ እጣ ፈንታ" እንደሚጠብቃት አስጠንቅቀዋል። ቴህራን የበቀል ጥቃት የከፈተች ሲሆን በእስራኤል ውስጥ ወታደራዊ ኢላማዎችን እየመታች ትገኛለች።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X