ፑቲን በሴንት ፒተርስበርግ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ፎረም ስብሰባ ላይ ተሳተፉ

ሰብስክራይብ
በስብሰባው እየተሳተፉ የሚገኙ ሌሎች መሪዎች፦
🔸 የኢንዶኔዥያ ፕሬዝዳንት ፕራቦዎ ሱቢያንቶ፣
🔸 የቻይና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ዲንግ ሹኤሽያንግ፣
🔸 የደቡብ አፍሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ፖል ማሻቲሌ፣
🔸 የባህሬን ብሄራዊ ደህንነት አማካሪ እና የንጉሣዊው ጥበቃ አዛዥ ሼክ ናስር ቢን ሃማድ አል ካሊፋ።
የሴንት ፒተርስበርግ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ፎረም (#SPIEF2025) ከሰኔ 11-14 ይካሄዳል።
የ28ኛው ፎረም መሪ ቃል "የጋር እሴቶች፡ የባለብዙ-ዋልታ ዓለም የእድገት መሠረት" የሚል ነው።
አዳዲስ ዜናዎች
0