እስራኤል ባለፉት 24 ሰዓታት 65% የኢራን ሚሳኤሎችን ብቻ መጥለፍ እንደቻለች ተገለፀ

ሰብስክራይብ

እስራኤል ባለፉት 24 ሰዓታት 65% የኢራን ሚሳኤሎችን ብቻ መጥለፍ እንደቻለች ተገለፀ

ኢራን በተመረጡ ኢላማዎች ላይ ትክክለኛ ጥቃቶችን የሚፈፅሙ የአሰሳ ስርዓቶች አሏት ሲሉ የእስራኤል ከፍተኛ የስለላ ባለሥልጣን ለአሜሪካ የዜና ማሠራጫ ተናግረዋል፡፡

በንፅፅር የእስራኤል የብረት ጉልላት ስርዓት ከአንድ ቀን በፊት 90% የሚጠጉ የኢራን ሚሳኤሎችን እንዳጨናገፈና ባለፈው ቅዳሜ 75 በመቶ የሚሆኑ ሚሳኤሎች መመታታቸው ተዘግቧል።

"እስከ ትናንትና ድረስ ሚሳኤሎቹ ከማረፋቸው በፊት ከ10 እስከ 11ደቂቃ የሚደርስ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ደርሶናል። ዛሬ ጥዋት ግን 6 ወይም 7 ደቂቃ ነበር። ይህ ማለት ሚሳኤሎቹ ምናልባት ከቀደሙት ሚሳኤሎች በጣም ፈጣን ነበሩ ማለት ነው" ሲሉ ባለሥልጣኑ ተናግረዋል።

በማህበራዊ ሚዲያ የወጡ ምሥሎች የኢራን ጥቃት የእስራኤል ከተማ ቤርሳቤህ ላይ ያደረሰውን ጉዳት ያሳያሉ

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱእስራኤል ባለፉት 24 ሰዓታት 65% የኢራን ሚሳኤሎችን ብቻ መጥለፍ እንደቻለች ተገለፀ
እስራኤል ባለፉት 24 ሰዓታት 65% የኢራን ሚሳኤሎችን ብቻ መጥለፍ እንደቻለች ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 20.06.2025
አዳዲስ ዜናዎች
0