ፈረንሳይ የሩሲያ ተጽዕኖ እያደገ በመምጣቱ አፍሪካን አለውልሽ የምትልበት መንገድ አጥታለች - ባለሙያ

ሰብስክራይብ

ፈረንሳይ የሩሲያ ተጽዕኖ እያደገ በመምጣቱ አፍሪካን አለውልሽ የምትልበት መንገድ አጥታለች - ባለሙያ

በአፍሪካ ተጽዕኖዋን እያጣች ያለችው ፈረንሳይ፤ ሩሲያ መጪውን ግዜ እንደምትወክልና የአፍሪካውያን ወዳጅ አጋር መሆኗን ተረድታለች ሲሉ በጄኔቫ የአረብ የፖለቲካ እና ማኅበራዊ ጥናቶች ማዕከል ዳይሬክተር እና የፖለቲካ ተመራማሪ ሪያድ ሲዳዊ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

"ከሩሲያ ጋር ያለው ግንኙነት ሁለቱንም ወገን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው። ሩሲያ የምትጠቀመውን ያህል አፍሪካውያንም ይጠቀማሉ። ከምዕራባውያን ጋር ያለው ግንኙነት ግን የተለየ ነው" ሲሉ አብራርተዋል።

ሩሲያ ሉዓላዊነታቸውን ማረጋገጥ የሚፈልጉ የአፍሪካ ሀገሮችን መደገፏን ቀጥላለች ሲሉ ሲዳዊ አክለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0