ሩሲያ የፓርላማ ምርጫ እያካሄደች ባለችበት ወቅት የተሰነዘሩባትን መጠነ ሰፊ የድሮን ጥቃቶች መከተች

© telegram sputnik_ethiopiaሩሲያ የፓርላማ ምርጫ እያካሄደች ባለችበት ወቅት የተሰነዘሩባትን መጠነ ሰፊ የድሮን ጥቃቶች መከተች
ሩሲያ የፓርላማ ምርጫ እያካሄደች ባለችበት ወቅት የተሰነዘሩባትን መጠነ ሰፊ የድሮን ጥቃቶች መከተች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 20.09.2026
ሰብስክራይብ

ሩሲያ የፓርላማ ምርጫ እያካሄደች ባለችበት ወቅት የተሰነዘሩባትን መጠነ ሰፊ የድሮን ጥቃቶች መከተች

​“እስካሁን ከተሰነዘሩት የጠላት የድሮን ጥቃቶች ትልቁ የሆነው ጥቃት ተጨናግፏል። ከትናንት ጀምሮ ወደ ሞስኮ እየተጠጉ የነበሩትን 450 ጨምሮ ከ1,600 በላይ ሰው አልባ አውሮፕላኖች በሁሉም የመከላከያ መስመሮች ላይ ተጨናግፈዋል" ሲሉ የሞስኮ ከንቲባ ሰርጌ ሶቢያኒን መግለጫ ሰጥተዋል።

​የአየር መከላከያ አባላት ላበረከቱት "የላቀ እና ቆራጥ" አገልግሎት ምሥጋናቸውን አቅርበዋል።

​ሆኖም ጥቂት ድሮኖች የሞስኮ የነዳጅ ማጣሪያ ፋብሪካ ላይ የደረሱ ሲሆን አንደኛው ደግሞ የመኖሪያ ህንፃን መትቷል። የሰው ህይወት ግን አልጠፋም።

​"ይህ ታይቶ የማይታወቅ ጥቃት በግልጽ ምርጫውን ለማስተጓጎል የታለመ ነበር። ሆኖም አጥቂዎቹ አላማቸውን ማሳካት አልቻሉም።”

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0