https://amh.sputniknews.africa/20260919/5298424.html
የኢትዮጵያ የሰነደ መዋዕለ ንዋዮች ገበያ ለ11 ኩባንያዎች የመገበያያ ፍቃድ ሰጠ
የኢትዮጵያ የሰነደ መዋዕለ ንዋዮች ገበያ ለ11 ኩባንያዎች የመገበያያ ፍቃድ ሰጠ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ የሰነደ መዋዕለ ንዋዮች ገበያ ለ11 ኩባንያዎች የመገበያያ ፍቃድ ሰጠ ፍቃድ ከተሰጣቸው ድርጅቶች መካከል አንዱ የፋይናንስ አገልግሎት ሰጪ ኩባንያ በሚቀጥለው ሳምንት ግብይት እንደሚጀምር ይጠበቃል። በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ንዋይ... 19.09.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-09-19T21:31+0300
2026-09-19T21:31+0300
2026-09-19T21:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/13/5298271_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_0aa484826343c3934847fce51d4909b9.jpg
የኢትዮጵያ የሰነደ መዋዕለ ንዋዮች ገበያ ለ11 ኩባንያዎች የመገበያያ ፍቃድ ሰጠ ፍቃድ ከተሰጣቸው ድርጅቶች መካከል አንዱ የፋይናንስ አገልግሎት ሰጪ ኩባንያ በሚቀጥለው ሳምንት ግብይት እንደሚጀምር ይጠበቃል። በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ንዋይ ገበያ ስድስት ኩባንያዎች ግብይት እያካሄዱ የሚገኙ ሲሆን አቢሲኒያ ባንክ በሐምሌ ወር መገባደጃ ገበያውን የተቀላቀለ የቅርብ ጊዜው ኩባንያ ነው። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/13/5298271_71:0:1210:854_1920x0_80_0_0_6227366c9191cf88fc85852f63ee3ce3.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ የሰነደ መዋዕለ ንዋዮች ገበያ ለ11 ኩባንያዎች የመገበያያ ፍቃድ ሰጠ
21:31 19.09.2026 (የተሻሻለ: 21:34 19.09.2026) የኢትዮጵያ የሰነደ መዋዕለ ንዋዮች ገበያ ለ11 ኩባንያዎች የመገበያያ ፍቃድ ሰጠ
ፍቃድ ከተሰጣቸው ድርጅቶች መካከል አንዱ የፋይናንስ አገልግሎት ሰጪ ኩባንያ በሚቀጥለው ሳምንት ግብይት እንደሚጀምር ይጠበቃል።
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ንዋይ ገበያ ስድስት ኩባንያዎች ግብይት እያካሄዱ የሚገኙ ሲሆን አቢሲኒያ ባንክ በሐምሌ ወር መገባደጃ ገበያውን የተቀላቀለ የቅርብ ጊዜው ኩባንያ ነው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X