የሩሲያ ጦር ሌሊቱን በዩክሬን የሚገኙ ወታደራዊ ዒላማዎችን መታ - የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር
10:18 19.09.2026 (የተሻሻለ: 10:24 19.09.2026)

© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
የሩሲያ ጦር ሌሊቱን በዩክሬን የሚገኙ ወታደራዊ ዒላማዎችን መታ - የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር
የተመቱት ዒላማዎች፦
◻ ለዩክሬን ጦር ከአውሮፓ የተላኩ ጭነቶች ተከማችተውበት የነበረ በኪየቭ ክልል የሚገኝ የኮፒሎቭ ሎጂስቲክስ ፓርክ ጉምሩክ ጣቢያ እና ሎጂስቲክስ ማዕከል፣
◻ ከሮማኒያ እና ከአይዝማይል ወደብ የጦር ጭነቶች የሚተላለፉበት በድኔስተር ወንዝ የሚገኝ የፖንቶን ድልድይ መሻገሪያ፣
◻ በቼርኖሞርስክ ወደብ የጦር ጭነቶችን ያደረሰ መርከብ፣
◻ ለዩክሬን ጦር ቁሳቁሶችን ወደ ኦዴሳ ወደብ ያደረሱ ሁለት የደረቅ ጭነት መርከቦች።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X