የኢትዮጵያ 'ድጓ' የሰው ልጅ የጋራ ሀብት ሆኖ ሊመዘገብ የሚችልበት ዕድል አለ - አሉላ ፓንክረስት

ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ 'ድጓ' የሰው ልጅ የጋራ ሀብት ሆኖ ሊመዘገብ የሚችልበት ዕድል አለ - አሉላ ፓንክረስት

ድጓ በጣም ወሳኝ የኢትዮጵያ ትውፊት፣ ፍልስፍና፣ ዝማሬ እና አስተሳሰብ እንደሆነ የተናገሩት የኢትዮጵያ ቅርስ ባለደራ ማኅበር የቦርድ አባል ዶ/ር አሉላ ፓንክረስት፤ ድርሳናቶቹን በተሻለ ሁኔታ መረዳትና ማስተዋወቅ እንደሚገባ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።

"ድጓን ይበልጥ በተሻለ ሁኔታ መረዳት ለማብራራት እና ለማስተዋወቅ ያስችላል። የዩኔስኮ የዓለም ቅርስ ወይም የዩኔስኮ የዓለም ትውስታ ፕሮግራም አካል ሊሆን ይችላል።"

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0