አፍሪካ የሀብት ሉዓላዊነቷን ማስከበር አለባት - ኢትዮጵያዊ ምሁር

ሰብስክራይብ

አፍሪካ የሀብት ሉዓላዊነቷን ማስከበር አለባት - ኢትዮጵያዊ ምሁር

ይህ የማይሆን ከሆነ ከምዕራባውያን ጥገኝነት መላቀቅ አንችልም ሲሉ የዲላ ዩኒቨርስቲ የፖለቲካ ተመራማሪ ዳዊት መዝገበ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።

አፍሪካ ምዕራባውያን ከጣሉባት ጥላ ለመውጣት የብሪክስ እና እንደ ሩሲያ፣ ቻይና እና ኢራን ያሉ በራሳቸው የቆሙ ሀገራትን ተሞክሮ መውስድ ይኖርባታል ብለዋል።

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0