https://amh.sputniknews.africa/20260918/5289598.html
የሳኀል ጥምረት የመረጃ ተቆጣጣሪዎች በመረጃ ጦርነት መመከቻ ዘዴዎች ዙሪያ መከሩ
የሳኀል ጥምረት የመረጃ ተቆጣጣሪዎች በመረጃ ጦርነት መመከቻ ዘዴዎች ዙሪያ መከሩ
Sputnik አፍሪካ
የሳኀል ጥምረት የመረጃ ተቆጣጣሪዎች በመረጃ ጦርነት መመከቻ ዘዴዎች ዙሪያ መከሩ 🫂 የኒጀር መዲና ኒያሜ የሳኅል ጥምረት አባል ሀገራት የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ተቆጣጣሪዎች መድረክ የመስራች ጉባኤን አስተናግዳለች። በኒጀር ብሔራዊ የኮሙኒኬሽን ኦብዘርቫቶሪ... 18.09.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-09-18T19:39+0300
2026-09-18T19:39+0300
2026-09-18T19:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/12/5289445_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_ba5fbd48204d1032de0b99da0ce0eeaf.jpg
የሳኀል ጥምረት የመረጃ ተቆጣጣሪዎች በመረጃ ጦርነት መመከቻ ዘዴዎች ዙሪያ መከሩ 🫂 የኒጀር መዲና ኒያሜ የሳኅል ጥምረት አባል ሀገራት የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ተቆጣጣሪዎች መድረክ የመስራች ጉባኤን አስተናግዳለች። በኒጀር ብሔራዊ የኮሙኒኬሽን ኦብዘርቫቶሪ ቴክኒካል አማካሪ ኢብራሂም ማንዞ ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት አስተያየት፤ ተቆጣጣሪዎች “በኤኢኤስ ላይ እየተካሄደ ካለው አጠቃላይ የመረጃ ጦርነት” ጋር ተያይዞ ለሚነሱ ስጋቶች “ተገቢ፣ ፈጣን እና በቂ ምላሽ መስጠት አለባቸው” ብለዋል። የቡርኪና ፋሶ የከፍተኛ ኮሙኒኬሽን ምክር ቤት አባል ቶንሲራ ሚሪያም ኮሪን ሳኑ በበኩላቸው፤ “ከመረጃ ስርጭት ባለፈ፤ ጋዜጠኞች እና የሶሻል ሜዲያ ተጠቃሚዎች የመረጃን ተፅዕኖ ግምት ውስጥ ማስገባት አለባቸው” ሲሉ አፅንዖት ሰጥተዋል። ለተጨማሪ ዝርዝር ከላይ ያለውን ቪዲዮ ይመልከቱበእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የሳኀል ጥምረት የመረጃ ተቆጣጣሪዎች በመረጃ ጦርነት መመከቻ ዘዴዎች ዙሪያ መከሩ
Sputnik አፍሪካ
የሳኀል ጥምረት የመረጃ ተቆጣጣሪዎች በመረጃ ጦርነት መመከቻ ዘዴዎች ዙሪያ መከሩ
2026-09-18T19:39+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/12/5289445_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_cf640936941d787c2094edfbf3fb7529.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሳኀል ጥምረት የመረጃ ተቆጣጣሪዎች በመረጃ ጦርነት መመከቻ ዘዴዎች ዙሪያ መከሩ
19:39 18.09.2026 (የተሻሻለ: 19:44 18.09.2026) የሳኀል ጥምረት የመረጃ ተቆጣጣሪዎች በመረጃ ጦርነት መመከቻ ዘዴዎች ዙሪያ መከሩ
🫂 የኒጀር መዲና ኒያሜ የሳኅል ጥምረት አባል ሀገራት የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ተቆጣጣሪዎች መድረክ የመስራች ጉባኤን አስተናግዳለች።
በኒጀር ብሔራዊ የኮሙኒኬሽን ኦብዘርቫቶሪ ቴክኒካል አማካሪ ኢብራሂም ማንዞ ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት አስተያየት፤ ተቆጣጣሪዎች “በኤኢኤስ ላይ እየተካሄደ ካለው አጠቃላይ የመረጃ ጦርነት” ጋር ተያይዞ ለሚነሱ ስጋቶች “ተገቢ፣ ፈጣን እና በቂ ምላሽ መስጠት አለባቸው” ብለዋል።
የቡርኪና ፋሶ የከፍተኛ ኮሙኒኬሽን ምክር ቤት አባል ቶንሲራ ሚሪያም ኮሪን ሳኑ በበኩላቸው፤ “ከመረጃ ስርጭት ባለፈ፤ ጋዜጠኞች እና የሶሻል ሜዲያ ተጠቃሚዎች የመረጃን ተፅዕኖ ግምት ውስጥ ማስገባት አለባቸው” ሲሉ አፅንዖት ሰጥተዋል።
ለተጨማሪ ዝርዝር ከላይ ያለውን ቪዲዮ ይመልከቱ
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X