የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለ9ኛ ተከታታይ ዓመት ‘የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ’ ተባለ

© telegram sputnik_ethiopiaየኢትዮጵያ አየር መንገድ ለ9ኛ ተከታታይ ዓመት ‘የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ’ ተባለ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለ9ኛ ተከታታይ ዓመት ‘የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ’ ተባለ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 18.09.2026
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለ9ኛ ተከታታይ ዓመት ‘የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ’ ተባለ

ቀዳሚው የአፍሪካ አየር መንገድ በ2026ቱ የስካይትራክስ የዓለም አየር መንገዶች ሽልማት ክብሩን አስጠብቋል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ያገኛቸው ሽልማቶች፦

▪ በአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ፣

▪ በአፍሪካ ምርጥ የኢኮኖሚ ክላስ የበረራ መስተንግዶ (የምግብ አቅርቦት)፣

▪ በአፍሪካ ምርጥ የቢዝነስ ክላስ።

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0