የድሬዳዋ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች ወረቀትን በማስቀረት ዲጂታላይዜሽንን ተቀላቀሉ

ሰብስክራይብ

የድሬዳዋ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች ወረቀትን በማስቀረት ዲጂታላይዜሽንን ተቀላቀሉ

 

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ቴዎድሮስ ምህረት፤ የከተማ አስተዳደሩን የዲጂታል ፍርድ ቤት አሠራር ሐሙስ በይፋ አስጀምረዋል።

 

አሠራሩ ተገልጋዮች ባሉበት ቦታ ሆነው ጉዳያቸውን በቀላሉ እንዲከታተሉ በማስቻል የፍትሕ ስርዓቱን ተደራሽ፣ ግልፅ፣ ፈጣን እና ተጠያቂ ማድረጉን የፍርድ ቤቱ ፕሬዝዳንት አገልግሎቱን መርቀው ሲከፍቱ ተናግረዋል።

የዘመናዊ ፍርድ ቤት ስርዓትን በሀገሪቱ ለማስፋፋት የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ መቀጠሉንም አመላክተዋል።

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0