https://amh.sputniknews.africa/20260918/5288232.html
የዛምቢያ የበቆሎ ክምችት በ3.1 ሚሊዮን ቶን ክብረ ወሰን ሰበረ
የዛምቢያ የበቆሎ ክምችት በ3.1 ሚሊዮን ቶን ክብረ ወሰን ሰበረ
Sputnik አፍሪካ
የዛምቢያ የበቆሎ ክምችት በ3.1 ሚሊዮን ቶን ክብረ ወሰን ሰበረ "ከሀገራዊ የምግብ ዋስትና አንፃር ከአስተማማኝ በላይ በሆነ ደረጃ ላይ እንገኛለን" ሲሉ የተጠባባቂ እህል ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ጁስቲን ቹውንካ መናገራቸውን መገናኛ ብዙኃን... 18.09.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-09-18T17:49+0300
2026-09-18T17:49+0300
2026-09-18T17:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/12/5288079_0:67:1280:787_1920x0_80_0_0_955f46bc62a50328e605405222c28a1e.jpg
የዛምቢያ የበቆሎ ክምችት በ3.1 ሚሊዮን ቶን ክብረ ወሰን ሰበረ "ከሀገራዊ የምግብ ዋስትና አንፃር ከአስተማማኝ በላይ በሆነ ደረጃ ላይ እንገኛለን" ሲሉ የተጠባባቂ እህል ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ጁስቲን ቹውንካ መናገራቸውን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።የእህል ክምችቱ የሚከተሉትን ያካትታል፦ ከግንቦት ወር ጀምሮ ከአርሶ አደሮች የተገዛ 1.7 ሚሊዮን ቶን ቦቆሎ፣ ከባለፈው ዓመት የተሸጋገረ 1.4 ሚሊዮን ቶን። ቹውንካ ኤጀንሲው እነዚህን ስትራቴጂካዊ ክምችቶች በማስተዳደር ረገድ የሚጫወተውን ቁልፍ ሚና በማጉላት፤ በርሀብ ምክንያት የሚከሰት የሰው ህይወት ህልፈት እንደማይኖር ለዜጎች አረጋግጠዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/12/5288079_72:0:1209:853_1920x0_80_0_0_01eca0b23a9e5c4df85f5ce8742756c9.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዛምቢያ የበቆሎ ክምችት በ3.1 ሚሊዮን ቶን ክብረ ወሰን ሰበረ
17:49 18.09.2026 (የተሻሻለ: 17:54 18.09.2026) የዛምቢያ የበቆሎ ክምችት በ3.1 ሚሊዮን ቶን ክብረ ወሰን ሰበረ
"ከሀገራዊ የምግብ ዋስትና አንፃር ከአስተማማኝ በላይ በሆነ ደረጃ ላይ እንገኛለን" ሲሉ የተጠባባቂ እህል ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ጁስቲን ቹውንካ መናገራቸውን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።
የእህል ክምችቱ የሚከተሉትን ያካትታል፦
ከግንቦት ወር ጀምሮ ከአርሶ አደሮች የተገዛ 1.7 ሚሊዮን ቶን ቦቆሎ፣
ከባለፈው ዓመት የተሸጋገረ 1.4 ሚሊዮን ቶን።
ቹውንካ ኤጀንሲው እነዚህን ስትራቴጂካዊ ክምችቶች በማስተዳደር ረገድ የሚጫወተውን ቁልፍ ሚና በማጉላት፤ በርሀብ ምክንያት የሚከሰት የሰው ህይወት ህልፈት እንደማይኖር ለዜጎች አረጋግጠዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X