ከኢል ኒኖ ጋር በተያያዘ አርሶ አደሩ የደረሱ አዘርቶችን በቶሎ እንዲሰበስብ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አሳሰበ

ሰብስክራይብ

ከኢል ኒኖ ጋር በተያያዘ አርሶ አደሩ የደረሱ አዘርቶችን በቶሎ እንዲሰበስብ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አሳሰበ

የመካከለኛው ፓስፊክ ውቅያኖስ እንዲሁም የምዕራብ ህንድ ውቅያኖስ ሙቀት ​ከጥቅምት አጋማሽ በኋላ ኢል ኒኖ ሊያስከስት እንደሚችል የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አሳምነው ተሾመ ተናግረዋል።

ይህም "ወቅቱን ያለጠበቀ ዝናብ እንዲኖር አስተዋጽኦ ያደርጋል” ብለዋል።

 

የአየር ሁኔታው የሚመለከታቸው የሀገሪቱ ክፍሎች የቶቹ ናቸው?

 

▪ ሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ፣

▪ ሰሜን ምሥራቅ እና መካከለኛው ኢትዮጵያ፣

▪ ምሥራቅ ኢትዮጵያ።

ኢንስቲትዩቱ በሚሰጠው ትንበያ መሠረት ቅድመ ዝግጅትና የምላሽ እርምጃ መወሰድ እንዳለበትም አመልክቷል።

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0